Thu Jun 14 2018 14:14:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
95252afe9f
commit
fb35a1f0a2
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v እነርሱ ስለማይለወጡና አምኬንም ስለማይፈሩ
|
||||
\v 19 ስለማይለወጡና አምኬንም ስለማይፈሩ
|
||||
ከዘላለም እስከ ዘላለም ዙፋኑ ላይ ያለው እግዚአብሔር ሰምቶ ያዋርዳቸዋል፡፡ ሴላ
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 20 \v 21 20. ጓደኛዬ የምለው ሰው እጁን በወዳጆቹ ላይ
|
||||
\v 20 ጓደኛዬ የምለው ሰው እጁን በወዳጆቹ ላይ
|
||||
ሰነዘረ፤ ቃል ኪዳኑንም አፈረሰ፡፡
|
||||
21. አፉ ከቅቤ ይልቅ የለዘበ ነው
|
||||
\v 21 አፉ ከቅቤ ይልቅ የለዘበ ነው
|
||||
በልቡ ግን ጦርነት አለ፤
|
||||
ቃሉ ከዘይት ይልቅ የለሰለሰ ነው
|
||||
ሆኖም የተመዘዘ ሰይፍ ነው፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 22 \v 23 22. የከበድህን ነገር በያህዌ ላይ ጣል
|
||||
\v 22 የከበድህን ነገር በያህዌ ላይ ጣል
|
||||
እርሱ ደግፎ ይይዝሃል፤
|
||||
የጻድቁን መናወጥ ከቶ አይፈቅድም፡፡
|
||||
23. አንተ ግን እግዚአብሔር ሆይ፣ ዐመፀኞችን
|
||||
\v 23 አንተ ግን እግዚአብሔር ሆይ፣ ዐመፀኞችን
|
||||
ወደ ጥፋት ጉድጓድ ታወርዳቸዋለህ
|
||||
ደም የተጠሙና አታላዮች የዕድሜያቸውን ግማሽ
|
||||
እንኳ አይኖሩም፡፡ እኔ ግን በአንተ እታመናለሁ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\c 56 \v 1 \v 2 1. እግዚአብሔር ሆይ፣ ሰዎች ስለሚያጠቁኝና
|
||||
\c 56 \v 1 እግዚአብሔር ሆይ፣ ሰዎች ስለሚያጠቁኝና
|
||||
ጠላቶቼም ቀኑን ሙሉ ስለሚያሳድዱኝ ማረኝ፡፡
|
||||
2. ጠላቶቼ ቀኑን ሙሉ በላዬ ቆሙ
|
||||
\v 2 ጠላቶቼ ቀኑን ሙሉ በላዬ ቆሙ
|
||||
በእብሪት የሚዋጉኝ ብዙ ናቸውና፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. እኔ ግን ፍርሃት ሲይዘኝ
|
||||
\v 3 እኔ ግን ፍርሃት ሲይዘኝ
|
||||
እምነቴን አንተ ላይ አደርጋለሁ
|
||||
4. ቃሉን በማመሰግው አምላክ
|
||||
\v 4 ቃሉን በማመሰግው አምላክ
|
||||
በእግዚአብሔር ታምኛሁና አልፈራም
|
||||
ከቶ ሰው ምን ሊያደርገኝ ይችላል?
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. ቀኑን ሙሉ ቃሌን ያጣምማሉ
|
||||
\v 5 ቀኑን ሙሉ ቃሌን ያጣምማሉ
|
||||
ሐሳባቸው ሁሉ እኔን መጉዳት ነው፡፡
|
||||
6. ይዶልታሉ፤ ያደባሉ
|
||||
\v 6 ይዶልታሉ፤ ያደባሉ
|
||||
ሕይወቴ ላይ እንደሚያደቡት ሁሉ
|
||||
ርምጃዬንም ይከታተላሉ፡፡
|
|
@ -418,6 +418,12 @@
|
|||
"55-10",
|
||||
"55-12",
|
||||
"55-15",
|
||||
"55-16"
|
||||
"55-16",
|
||||
"55-19",
|
||||
"55-20",
|
||||
"55-22",
|
||||
"56-01",
|
||||
"56-03",
|
||||
"56-05"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue