Thu Jun 14 2018 16:40:12 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
6d22e3fd2b
commit
f48fbb16cd
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13. ለእኔ የምታሳየው ዘላለማዊው
|
||||
\v 13 ለእኔ የምታሳየው ዘላለማዊው
|
||||
ፍቅርህ እጅግ ታላቅ ነው፡፡
|
||||
ነፍሴንም ከጥልቁ ሲኦል አወጣሃት፡፡
|
||||
14. አምላክ ሆይ፣ እብሪተኞች ተነሥተውብኛል
|
||||
\v 14 አምላክ ሆይ፣ እብሪተኞች ተነሥተውብኛል
|
||||
የክፉዎች ጉባኤ ነፍሴን ይፈልጓታል፡፡
|
||||
አንተንም ከምንም አልቆጠሩም፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 15 \v 16 \v 17 15. አንተ ግን ጌታ ሆይ፣ መሐሪና ርኅሩኅ
|
||||
\v 15 አንተ ግን ጌታ ሆይ፣ መሐሪና ርኅሩኅ
|
||||
አምላክ ነህ
|
||||
ለቁጣ የዘገየህ፣ ምህረትህና ታማኝነትህ የበዛ ነው፡፡
|
||||
16. ወደ እኔ ተመለስ ማረኝም
|
||||
\v 16 ወደ እኔ ተመለስ ማረኝም
|
||||
ለባሪያህ ብርታትህን ስጥ
|
||||
የሴት ባሪያህንም ልጅ አድን፡፡
|
||||
17. የሞገስህን ምልክት አሳየኝ
|
||||
\v 17 የሞገስህን ምልክት አሳየኝ
|
||||
አንተ ያህዌ ረድተኸኛልና አጽናንተኸኛልምና
|
||||
የሚጠሉኝ ይህን አይተው ያፍራሉ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\c 87 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር ከተማውን፣ በተቀደሰው
|
||||
\c 87 \v 1 እግዚአብሔር ከተማውን፣ በተቀደሰው
|
||||
ተራራ ላይ መሠረተ
|
||||
2. ያህዌ የጽዮንን ደጆች
|
||||
\v 2 ያህዌ የጽዮንን ደጆች
|
||||
ከያዕቆብ መኖሪያዎች ይበልጥ ይወዳል፡፡
|
||||
3. የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ፣
|
||||
\v 3 የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ፣
|
||||
ስለ አንቺ አስደናቂ ነገሮች ተነግረዋል፡፡ ሴላ
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 4 4. ከሚያውቁኝ መካከል
|
||||
\v 4 ከሚያውቁኝ መካከል
|
||||
ረዓብንና ባቢሎንን እጠቅሳለሁ፤
|
||||
እነሆ ፍልስጥኤምና ጢሮስ ከኢትዮጵያ
|
||||
ጋር ሆነው፣ ‹‹ይህ ሰው የተወለደው በዚያ ነው› ይላሉ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. ስለ ጽዮን ግን፣ ልዑል እግዚአብሔር ራሱ
|
||||
\v 5 ስለ ጽዮን ግን፣ ልዑል እግዚአብሔር ራሱ
|
||||
ስለሚመሠርታት፣ ‹‹እነዚህ ሁሉ የተወለዱ እዚያ
|
||||
ነው›› ይላሉ፡፡
|
||||
6. ያህዌ ሕዝቦችን ሲመሠርት
|
||||
\v 6 ያህዌ ሕዝቦችን ሲመሠርት
|
||||
‹‹ይህ ሰው የተወለደው በዚያ ነው›› ብሎ ይጽፋል፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 7 7. ዘማሪዎችና መሣሪያ ተጫዋቾችም፣ ‹‹ምንጩ ሁሉ
|
||||
\v 7 ዘማሪዎችና መሣሪያ ተጫዋቾችም፣ ‹‹ምንጩ ሁሉ
|
||||
አንቺ ውስጥ ይገኛል›› ይላሉ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\c 88 \v 1 \v 2 1. አዳኜ ያህዌ አምላክ ሆይ፤
|
||||
\c 88 \v 1 አዳኜ ያህዌ አምላክ ሆይ፤
|
||||
ቀንና ሌሊት በፊትህ እጮኻለሁ፡፡
|
||||
2. እባክህ ጸሎቴን ስማ፤
|
||||
\v 2 እባክህ ጸሎቴን ስማ፤
|
||||
ጩኸቴንም አድምጥ፡፡
|
|
@ -661,6 +661,12 @@
|
|||
"86-03",
|
||||
"86-05",
|
||||
"86-08",
|
||||
"86-10"
|
||||
"86-10",
|
||||
"86-13",
|
||||
"86-15",
|
||||
"87-01",
|
||||
"87-04",
|
||||
"87-05",
|
||||
"87-07"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue