Mon Jun 18 2018 16:02:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
Tensae 2018-06-18 16:02:05 +03:00
parent 9f00256ee1
commit e0cd702c33
6 changed files with 19 additions and 14 deletions

View File

@ -1,8 +1,8 @@
\v 37 \v 38 \v 39 37. እስራኤላውያንን ከወርቅና ከብር ጋር
\v 37 እስራኤላውያንን ከወርቅና ከብር ጋር
ከዚያ መርቶ አወጣ፤
ከነገዶቻቸው አንዱ እንኳ አልተደናቀፈም፡፡
38. እጅግ ፈርተዋቸው ነበርና
\v 38 እጅግ ፈርተዋቸው ነበርና
እስራኤላውያን አገር ለቀው ሲወጡ
ግብፅ ደስ አላት፡፡
39. በሚሄዱበት ጊዜ በደመና ጋረዳቸው
\v 39 በሚሄዱበት ጊዜ በደመና ጋረዳቸው
እሳትም በሌሊት አበራላቸው፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 40 \v 41 \v 42 40. ምግብ እንዲሰጣቸው በለመኑት ጊዜ
\v 40 ምግብ እንዲሰጣቸው በለመኑት ጊዜ
ድርጭት አመጣላቸው
የሰማይንም እንጀራ አጠገባቸው፡፡
41. ዐለቱን ሰነጠቀ፤ ውሃም ተንዶለዶለ
42. ለባርያው ለአብርሃም የሰጠውን ቅዱስ የተስፋ
\v 41 ዐለቱን ሰነጠቀ፤ ውሃም ተንዶለዶለ
\v 42 ለባርያው ለአብርሃም የሰጠውን ቅዱስ የተስፋ
ቃል አስታውሶአልና

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 43 \v 44 \v 45 43. ሕዝቡን በደስታ፣
\v 43 ሕዝቡን በደስታ፣
ምርጦቹንም በእልልታ መራቸው፡፡
44. የሕዝቦችን ምድር ሰጣቸው
\v 44 የሕዝቦችን ምድር ሰጣቸው
የእነርሱንም ሀብት ወረሱ፡፡
45. ይህም ሥርዐቱን ይጠብቁ ዘንድ
\v 45 ይህም ሥርዐቱን ይጠብቁ ዘንድ
ሕጉንም ይፈጽሙ ዘንድ ነው፡፡
ያህዌ ይመስገን

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\c 106 \v 1 \v 2 1. ያህዌን አመስግኑ
\c 106 \v 1 ያህዌን አመስግኑ
ቸር ነውና ያህዌን አመስግኑ
ምሕረቱም ለዘላለም ነውና፡፡
2. የያህዌን ብርቱ ሥራ ማን
\v 2 የያህዌን ብርቱ ሥራ ማን
ሊናገር ይችላል?
ምስጋናውንስ ሁሉ ማን ተናግሮ
ይጨርሳል?

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 3 \v 4 \v 5 3. ዘወትር መልካሙንና ትክክል የሆነውን
\v 3 \v 5 3. ዘወትር መልካሙንና ትክክል የሆነውን
የሚያደርጉ የተባረኩ ናቸው፡፡
4. ያህዌ ሆይ፣ ለሕዝብህ ሞገስ ስታደርግ
\v 4 4. ያህዌ ሆይ፣ ለሕዝብህ ሞገስ ስታደርግ
አስበኝ፤
በምታድናቸውም ጊዜ ርዳኝ፡፡
5. ይኸውም፣ አንተ የመረጥሃቸውን መበልጸግ

View File

@ -809,6 +809,11 @@
"105-20",
"105-24",
"105-28",
"105-31"
"105-31",
"105-34",
"105-37",
"105-40",
"105-43",
"106-01"
]
}