Mon Jun 18 2018 15:16:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bf7002238b
commit
db05f77b27
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 49 ጌታ ሆይ፣ በታማኝነትህ ለዳዊት የማልህለት
|
||||
የቀድሞ ምሕረትህ የታለ?
|
||||
\v 50 50. ጌታ ሆይ፣ ባርያህ ላይ የደረሰውን ፌዝ
|
||||
\v 50 ጌታ ሆይ፣ ባርያህ ላይ የደረሰውን ፌዝ
|
||||
የብዙ ሰዎችንም ስድብ እንደ ታቀፍሁ
|
||||
አስብ፡፡
|
||||
\v 51 51. ያህዌ ሆይ፣ ጠላቶችህ የሚሳደቡትን፣
|
||||
\v 51 ያህዌ ሆይ፣ ጠላቶችህ የሚሳደቡትን፣
|
||||
አንተ የቀባኸውን ሰው ርምጃ የነቀፉበትን
|
||||
ሁኔታ አስብ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\c 90 \v 1 \v 2 1. ጌታ ሆይ፣ አንተ ከትውልድ
|
||||
\c 90 \v 1 ጌታ ሆይ፣ አንተ ከትውልድ
|
||||
እስከ ትውልድ መጠጊያችን ነህ፡፡
|
||||
2. ተራሮችን ከመሥራትህና ዓለምንም
|
||||
\v 2 ተራሮችን ከመሥራትህና ዓለምንም
|
||||
ከመፍጠርህ በፊት
|
||||
አንተ ከዘላለም እስከ ዘላለም አምላክ ነህ
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. ሰዎችን ወደ ዐፈር ትመልሳለህ፤
|
||||
\v 3 ሰዎችን ወደ ዐፈር ትመልሳለህ፤
|
||||
‹‹የሰው ልጆች ሆይ ወደ ቦታችሁ
|
||||
ተመለሱ›› ትላለህ፡፡
|
||||
4. ሺህ ዓመት በፊትህ፣
|
||||
\v 4 ሺህ ዓመት በፊትህ፣
|
||||
እንዳለፈው ትናንት ቀን
|
||||
እንደ ሌሊትም ጥቂት ሰዓቶች ነው፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. እንደ ጐርፍ ጠርገህ ስትወስዳቸው
|
||||
\v 5 እንደ ጐርፍ ጠርገህ ስትወስዳቸው
|
||||
እንደ ሕልም ይበናሉ
|
||||
በየማለዳው እንደሚታደስ የሣር ቡቃያ
|
||||
ይሆናሉ፡፡
|
||||
6. ሣር ወዲያው አድጐ ያብባል
|
||||
\v 6 ሣር ወዲያው አድጐ ያብባል
|
||||
ሲመሽ ግን ጠውልጐ ይጠፋል፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. እኛ በቁጣህ ጠፍተናል
|
||||
\v 7 እኛ በቁጣህ ጠፍተናል
|
||||
በመዓትህም ደንግጠናል፡፡
|
||||
8. ኃጢአታችንን በፊትህ፣
|
||||
\v 8 ኃጢአታችንን በፊትህ፣
|
||||
የተሰወረ ኃጢአታችንንም
|
||||
በግልጽ በሚታይ ቦታ ታኖራለህ፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. ዘመናችን ሁሉ በቁጣህ ያልፋል
|
||||
\v 9 ዘመናችን ሁሉ በቁጣህ ያልፋል
|
||||
ዕድሜያችንም በቅጽበት እንደሚያልፍ
|
||||
እስትንፋስ ነው፡፡
|
||||
10. ዕድሜያችን ሰባ፣
|
||||
\v 10 ዕድሜያችን ሰባ፣
|
||||
ጤነኞች ከሆንንም ሰማንያ
|
||||
ዓመት ነው፡፡
|
||||
እነዚያም ቢሆኑ፣ በመከራና
|
||||
|
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 11 \v 12 \v 13 11. የቁጣህን ኃይል ማን ያውቃል?
|
||||
\v 11 የቁጣህን ኃይል ማን ያውቃል?
|
||||
መዓትህም የመፈራትህን ያህል
|
||||
ታላቅ ነው፡፡
|
||||
12. ጥበበኞች መሆን እንድንችል
|
||||
\v 12 12. ጥበበኞች መሆን እንድንችል
|
||||
ዕድሜያችን ምን ያህል መሆኑን
|
||||
አስተምረን፡፡
|
||||
13. ያህዌ ሆይ፣ ተመለስ፤ ይህ እስከ መቼ ይሆናል፤
|
||||
\v 13 13. ያህዌ ሆይ፣ ተመለስ፤ ይህ እስከ መቼ ይሆናል፤
|
||||
ለባሪያዎችህም ራራላቸው፡፡
|
|
@ -696,6 +696,12 @@
|
|||
"89-38",
|
||||
"89-41",
|
||||
"89-44",
|
||||
"89-46"
|
||||
"89-46",
|
||||
"89-49",
|
||||
"89-52",
|
||||
"90-01",
|
||||
"90-03",
|
||||
"90-07",
|
||||
"90-09"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue