Thu Jun 14 2018 10:00:08 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
eb3d80d3f1
commit
d7bac96e89
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 11 11. ያህዌ ለሕዝቡ ብርታት ይሰጣል
|
||||
\v 11 ያህዌ ለሕዝቡ ብርታት ይሰጣል
|
||||
ያህዌ ሕዝቡን በሰላም ይባርካል፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\c 30 \v 1 \v 2 \v 3 1. ያህዌ ሆይ፣ አንተ አንሥተኸኛልና ጠላቶቼም
|
||||
\c 30 \v 1 ያህዌ ሆይ፣ አንተ አንሥተኸኛልና ጠላቶቼም
|
||||
በእኔ ላይ ደስ እንዲላቸው አላደረግህምና
|
||||
ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፡፡
|
||||
2. ያህዌ ሆይ፣ እንድትረዳኝ ወደ አንተ ጮኽሁ
|
||||
\v 2 ያህዌ ሆይ፣ እንድትረዳኝ ወደ አንተ ጮኽሁ
|
||||
አንተም ፈውሰኸኝ፡፡
|
||||
3. ያህዌ ሆይ፣ ነፍሴን ከሲኦል አወጣሃት
|
||||
\v 3 ያህዌ ሆይ፣ ነፍሴን ከሲኦል አወጣሃት
|
||||
ወደ መቃብር ከመውረድም አዳንኸኝ፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. እናንት የእርሱ ታማኝ ሕዝቦች
|
||||
\v 4 እናንት የእርሱ ታማኝ ሕዝቦች
|
||||
ለያህዌ የምስጋና መዝሙር አቅርቡ፤
|
||||
ቅድስናውን ስታስታውሱ፣ ውዳሴ ስጡ፡፡
|
||||
5. ቁጣው ለአጭር ጊዜ ነው
|
||||
\v 5 ቁጣው ለአጭር ጊዜ ነው
|
||||
ሞገሱ ግን ለዕድሜ ልክ ነው፡፡
|
||||
ሌሊት ሲለቀስ አድሮ
|
||||
ማለዳ ደስታ ይሆናል፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 6 \v 7 \v 8 6. በልበ ሙሉነት ‹‹አልናወጥም!›› አልሁ፡፡
|
||||
7. ያህዌ ሆይ በሞገስህ እንደ ተራራ ብርቱ አደረግኸኝ
|
||||
\v 6 በልበ ሙሉነት ‹‹አልናወጥም!›› አልሁ፡፡
|
||||
\v 7 ያህዌ ሆይ በሞገስህ እንደ ተራራ ብርቱ አደረግኸኝ
|
||||
ፊትህን ስትሰውር ግን ውስጤ ታወከ፡፡
|
||||
8. ያህዌ፣ ወደ አንተ ጮኽሁ፤ ከጌታም ዘንድ ሞገስ ፈለግሁ፡፡
|
||||
\v 8 ያህዌ፣ ወደ አንተ ጮኽሁ፤ ከጌታም ዘንድ ሞገስ ፈለግሁ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. እኔ ብሞት፣ ወደ መቃብርም ብወርድ ምን ጥቅም አለው?
|
||||
\v 9 እኔ ብሞት፣ ወደ መቃብርም ብወርድ ምን ጥቅም አለው?
|
||||
አፈር ያመሰግንሃልን?
|
||||
ታማኝነትህንስ ይናገራልን?
|
||||
10. ያህዌ ሆይ፣ ስማኝ ማረኝም፣
|
||||
\v 10 ያህዌ ሆይ፣ ስማኝ ማረኝም፣
|
||||
ያህዌ ረዳት ሁነኝ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. ዋይታዬን ወደ ሽብሸባ ለወጥህልኝ
|
||||
\v 11 ዋይታዬን ወደ ሽብሸባ ለወጥህልኝ
|
||||
ማቄን አስወግደህ ደስታን አለበስከኝ፡፡
|
||||
12. እንግዲህ፣ ነፍሴ ታመስግንህ፤ ዝምም አትበል፡፡
|
||||
\v 12 እንግዲህ፣ ነፍሴ ታመስግንህ፤ ዝምም አትበል፡፡
|
||||
አምላኬ ያህዌ ሆይ፣ ለዘላለም አመሰግንሃለሁ፡፡
|
|
@ -221,6 +221,12 @@
|
|||
"29-01",
|
||||
"29-03",
|
||||
"29-06",
|
||||
"29-09"
|
||||
"29-09",
|
||||
"29-11",
|
||||
"30-01",
|
||||
"30-04",
|
||||
"30-06",
|
||||
"30-09",
|
||||
"30-11"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue