Thu Jun 14 2018 10:20:08 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
7a26b2bde1
commit
b5e65209e8
|
@ -1,5 +1,4 @@
|
|||
\v 19 \v 20 19. ያለ ምክንያት የሚጠሉኝ ጠላቶቼ በእኔ ላይ ደስ
|
||||
እንዲላቸው፣ ተንኰላቸውንም እንዲፈጽሙብኝ አታድርግ፡፡
|
||||
20. የሰላም ቃል ከአፋቸው አይወጣም
|
||||
\v 19 ያለ ምክንያት የሚጠሉኝ ጠላቶቼ በእኔ ላይ ደስ እንዲላቸው፣ ተንኰላቸውንም እንዲፈጽሙብኝ አታድርግ፡፡
|
||||
\v 20 የሰላም ቃል ከአፋቸው አይወጣም
|
||||
ነገር ግን በምድሪቱ በጸጥታ በሚኖሩት ላይ
|
||||
ተንኮል ይሸርባሉ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 21 \v 22 \v 23 21. አፋቸውን አስፍተው በመክፈት፣ ‹‹እሰይ! እሰይ! በዐይናችን አየነው›› አሉ፡፡
|
||||
22. ያህዌ ሆይ፣ ይህን አይተሃልና ዝም አትበል
|
||||
\v 21 አፋቸውን አስፍተው በመክፈት፣ ‹‹እሰይ! እሰይ! በዐይናችን አየነው›› አሉ፡፡
|
||||
\v 22 ያህዌ ሆይ፣ ይህን አይተሃልና ዝም አትበል
|
||||
ጌታ ሆይ፣ ለእኔም አትራቅ፡፡
|
||||
23. አምላኬ ጌታዬ፣ ለእኔ ለመሟገት ተነሥ
|
||||
\v 23 አምላኬ ጌታዬ፣ ለእኔ ለመሟገት ተነሥ
|
||||
ልትከራከርልኝም ተንቀሳቀስ፤
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 24 \v 25 \v 26 24. ያህዌ ሆይ፣ በጽድቅህ ፍረድልኝ
|
||||
\v 24 ያህዌ ሆይ፣ በጽድቅህ ፍረድልኝ
|
||||
በእኔም ላይ ደስ አይበላቸው፡፡
|
||||
25. በልባቸው፣ ‹‹እሰይ፣ ያሰብነው ተሳካ›› አይበሉ፤
|
||||
\v 25 በልባቸው፣ ‹‹እሰይ፣ ያሰብነው ተሳካ›› አይበሉ፤
|
||||
‹‹ዋጥ አደረግነውም›› አይበሉ፡፡
|
||||
26. በጭንቀቴ ደስ የሚላቸው ይፈሩ፤
|
||||
\v 26 በጭንቀቴ ደስ የሚላቸው ይፈሩ፤
|
||||
ግራም ይጋቡ፡፡
|
||||
በእኔ ላይ የሚያፌዙ፤ እፍረትና ውርደት
|
||||
ይልበሱ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 27 \v 28 27. ፍትሕ ማግኘቴን የሚፈልጉ
|
||||
\v 27 ፍትሕ ማግኘቴን የሚፈልጉ
|
||||
እልል ይበሉ ሐሤትም ያድርጉ፣
|
||||
ዘወትርም፣ ‹‹የባርያው ሰላም ደስ የሚለው ያህዌ
|
||||
ይመስገን›› ይበሉ፡፡
|
||||
28. ያኔ የአንተን ጽድቅ እናገራለሁ
|
||||
\v 28 ያኔ የአንተን ጽድቅ እናገራለሁ
|
||||
ቀኑን ሙሉ አመሰግንሃለሁ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\c 36 \v 1 \v 2 1. ክፉ ሰው በልቡ፣ ክፋትን ያስባል
|
||||
\c 36 \v 1 ክፉ ሰው በልቡ፣ ክፋትን ያስባል
|
||||
በዐይኖቹም ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም፡፡
|
||||
2. በደሉ ግልጽ ወጥቶ እንዳይጠላ እያሰበ
|
||||
\v 2 በደሉ ግልጽ ወጥቶ እንዳይጠላ እያሰበ
|
||||
ራሱን ይሸነግላል፡፡
|
|
@ -269,6 +269,11 @@
|
|||
"35-09",
|
||||
"35-11",
|
||||
"35-13",
|
||||
"35-15"
|
||||
"35-15",
|
||||
"35-17",
|
||||
"35-19",
|
||||
"35-21",
|
||||
"35-24",
|
||||
"35-27"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue