Thu Jun 14 2018 16:18:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
597defdadd
commit
1c6fc02bed
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\c 79 \v 1 \v 2 \v 3 1. አምላክ ሆይ፣ ባዕድ ሕዝቦች ርስትህን ወረሩ!
|
||||
\c 79 \v 1 አምላክ ሆይ፣ ባዕድ ሕዝቦች ርስትህን ወረሩ!
|
||||
የተቀደሰ መቅደስህን አረከሱ
|
||||
ኢየሩሳሌምን የፍርስራሽ ክምር አደረጓት፡፡
|
||||
2. የባሪያዎችህን ሬሳ ለሰማይ ወፎች፣
|
||||
\v 2 የባሪያዎችህን ሬሳ ለሰማይ ወፎች፣
|
||||
የታማኞችህን ሥጋ ለምድር አራዊት
|
||||
ምግብ እንዲሆን ሰጡ፡፡
|
||||
3. ደማቸውን በኢየሩሳሌም ዙሪያ
|
||||
\v 3 ደማቸውን በኢየሩሳሌም ዙሪያ
|
||||
እንደ ውሃ አፈሰሱ
|
||||
የሚቀብራቸውም አልተገኘም፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. እኛም ለጐረቤቶቻችን መዘባበቻ
|
||||
\v 4 እኛም ለጐረቤቶቻችን መዘባበቻ
|
||||
በዙሪያችን ላሉትም መሣቂያ መሣለቂያ ሆንን፡፡
|
||||
5. ያህዌ ሆይ፣ ይህ እስከ መቼ ነው?
|
||||
\v 5 ያህዌ ሆይ፣ ይህ እስከ መቼ ነው?
|
||||
የምትቆጣው ለዘላለም ነውን?
|
||||
ቅናትህ እንደ እሳት ሲነድ ይኖራልን?
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. አንተን በማያውቁ ሕዝቦች ላይ፣
|
||||
\v 6 አንተን በማያውቁ ሕዝቦች ላይ፣
|
||||
ስምህን በማይጠሩ መንግሥታት
|
||||
ላይ መዓትህን አፍስስ፤
|
||||
7. ያዕቆብን ውጠውታልና
|
||||
\v 7 ያዕቆብን ውጠውታልና
|
||||
መኖሪያ ቦታውንም ባድማ አድርገዋል፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. የአባቶቻችንን ኃጢአት እኛ ላይ አትቁጠርብን
|
||||
\v 8 የአባቶቻችንን ኃጢአት እኛ ላይ አትቁጠርብን
|
||||
እጅግ ተዋርደናልና ምሕረትህ ፈጥና
|
||||
ወደ እኛ ትምጣ፡፡
|
||||
9. መድኃኒታችን እግዚአብሔር ሆይ፣
|
||||
\v 9 መድኃኒታችን እግዚአብሔር ሆይ፣
|
||||
ስለ ስምህ ክብር ርዳን፤ ይቅርም በለን፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ሕዝቦች፣ ‹‹አምካቸው የት አለ?››
|
||||
\v 10 ሕዝቦች፣ ‹‹አምካቸው የት አለ?››
|
||||
ለምን ይበሉ?
|
||||
ስለ ፈሰሰው የባሪያዎችህ ደም፣
|
||||
ዐይናችን እያየ ሕዝቦችን ተበቀል፡፡
|
||||
11. የእስረኞች ሰቆቃ ወደ አንተ ይድረስ
|
||||
\v 11 የእስረኞች ሰቆቃ ወደ አንተ ይድረስ
|
||||
በኃይልህ ብርታት ሞት የተፈረደባቸውን አድን፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. ጌታ ሆይ፣ ጐረቤቶቻችን አንተ ላይ
|
||||
\v 12 ጌታ ሆይ፣ ጐረቤቶቻችን አንተ ላይ
|
||||
ስለ ሰነዘሩት ስድብ ሰባት ዕጥፍ
|
||||
ተበቀላቸው፡፡
|
||||
13. እኛ ሕዝብህ፣ የመሰማሪያ በጐችህ
|
||||
\v 13 እኛ ሕዝብህ፣ የመሰማሪያ በጐችህ
|
||||
ለዘላለም ምስጋና እናቀርብልሃለን፡፡
|
||||
ለትውልድ ሁሉ ምስጋናህን እንናገራለን፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\c 80 \v 1 \v 2 \v 3 1. ዮሴፍን እንደ በግ መንጋ የምትመራ፣
|
||||
\c 80 \v 1 \v 3 1. ዮሴፍን እንደ በግ መንጋ የምትመራ፣
|
||||
የእስራኤል እረኛ ሆይ፣ ስማን፡፡
|
||||
በኪሩቤል ላይ ባለው ዙፋን
|
||||
የምትቀመጥ ሆይ፣ ብርሃንህ ይብራልን!
|
||||
2. በኤፍሬም፣ በብንያምና በምናሴ ፊት ኃይልህን
|
||||
\v 2 2. በኤፍሬም፣ በብንያምና በምናሴ ፊት ኃይልህን
|
||||
ግለጥ፤ መጥተህም አድነን፡፡
|
||||
3. አምላክ ሆይ፣ መልሰን
|
||||
ፊትህን አብራልን እኛም እንድናለን፡፡
|
|
@ -609,6 +609,13 @@
|
|||
"78-60",
|
||||
"78-62",
|
||||
"78-64",
|
||||
"78-67"
|
||||
"78-67",
|
||||
"78-70",
|
||||
"79-01",
|
||||
"79-04",
|
||||
"79-06",
|
||||
"79-08",
|
||||
"79-10",
|
||||
"79-12"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue