Wed Jun 21 2017 15:15:46 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
1153136c58
commit
9076d268ad
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 14 14 በልቡ ውስጥ ባለው አጭበርባሪነት ክፋትን ይዶልታል፣ ግጭትንም ሁልጊዜ ይጭራል፡፡
|
||||
\v 15 15 ስለዚህ ጥፋቱ ሳይታሰብ በቅጽበት ይደርስበታል፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደማይድን ሆኖ ይሰበራል፡፡
|
||||
\v 14 በልቡ ውስጥ ባለው አጭበርባሪነት ክፋትን ይዶልታል፣ ግጭትንም ሁልጊዜ ይጭራል፡፡
|
||||
\v 15 ስለዚህ ጥፋቱ ሳይታሰብ በቅጽበት ይደርስበታል፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደማይድን ሆኖ ይሰበራል፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 16 16 እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ፣ የሚጸየፋቸውም ሰባት ናቸው፡-
|
||||
\v 16 እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ፣ የሚጸየፋቸውም ሰባት ናቸው፡-
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 17 17 የትዕቢተኛ ሰው አይን፣ ሐሰትን የሚናገር ምላስ፣ የንጹሃን ሰዎችን ደም የሚያፈስስ እጅ፣
|
||||
\v 18 18 ክፋትን የሚፈጥር ልብ፣ ክፋት ለማድረግ በፍጥነት የሚሮጥ እግር፣
|
||||
\v 19 19 ውሸትን የሚለፈልፍ ምስክር፣ በወንድማማቾች መካከል ብጥብጥ የሚዘራ ሰው፡፡
|
||||
\v 17 የትዕቢተኛ ሰው አይን፣ ሐሰትን የሚናገር ምላስ፣ የንጹሃን ሰዎችን ደም የሚያፈስስ እጅ፣
|
||||
\v 18 ክፋትን የሚፈጥር ልብ፣ ክፋት ለማድረግ በፍጥነት የሚሮጥ እግር፣
|
||||
\v 19 ውሸትን የሚለፈልፍ ምስክር፣ በወንድማማቾች መካከል ብጥብጥ የሚዘራ ሰው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 20 20 ልጄ ሆይ፣ የአባትህን ትዕዛዝ ፈጽም፣ የእናትህንም ትምህርት አትተው፡፡
|
||||
\v 21 21 ሁልጊዜ በልብህ አኑራቸው፣ በአንገትህም ዙርያ እሰራቸው፡፡
|
||||
\v 20 ልጄ ሆይ፣ የአባትህን ትዕዛዝ ፈጽም፣ የእናትህንም ትምህርት አትተው፡፡
|
||||
\v 21 ሁልጊዜ በልብህ አኑራቸው፣ በአንገትህም ዙርያ እሰራቸው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 22 22 ስትሄድ፣ ይመሩሃል፤ በተኛህ ጊዜ ይጠብቁሃል፤ በነቃህም ጊዜ ያስተምሩሃል፡፡
|
||||
\v 23 23 ትዕዛዛቱ መብራት ናቸው፣ ትምህርቱም ብርሃን ነው፤ የተግሳጽም ዘለፋዎች የሕይወት መንገድ ናቸውና፡፡
|
||||
\v 22 ስትሄድ፣ ይመሩሃል፤ በተኛህ ጊዜ ይጠብቁሃል፤ በነቃህም ጊዜ ያስተምሩሃል፡፡
|
||||
\v 23 ትዕዛዛቱ መብራት ናቸው፣ ትምህርቱም ብርሃን ነው፤ የተግሳጽም ዘለፋዎች የሕይወት መንገድ ናቸውና፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 24 24 ከምግባረ ብልሹ ሴት፣ ከአመንዝራ ሴትም ጣፋጭ ቃላት ይጠብቅሃል፡፡
|
||||
\v 25 25 በልብህ ውበቷን አትመኝ፣ በሽፋሽፍትዋም አትጠመድ፡፡
|
||||
\v 24 ከምግባረ ብልሹ ሴት፣ ከአመንዝራ ሴትም ጣፋጭ ቃላት ይጠብቅሃል፡፡
|
||||
\v 25 በልብህ ውበቷን አትመኝ፣ በሽፋሽፍትዋም አትጠመድ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 26 26 ከጋለሞታ ሴት ጋር መተኛት የአንድ ቁራሽ ዳቦ ዋጋ ያሳጣሃል፤ ከሌላ ሰው ሚስት ጋር መተኛት ግን ሕይወትህን ያሳጣሃል፡፡
|
||||
\v 27 27 አንድ ሰው ልብሱ ሳይቃጠል በደረቱ እሳት መያዝ ይችላልን?
|
||||
\v 26 ከጋለሞታ ሴት ጋር መተኛት የአንድ ቁራሽ ዳቦ ዋጋ ያሳጣሃል፤ ከሌላ ሰው ሚስት ጋር መተኛት ግን ሕይወትህን ያሳጣሃል፡፡
|
||||
\v 27 አንድ ሰው ልብሱ ሳይቃጠል በደረቱ እሳት መያዝ ይችላልን?
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 28 28 አንድ ሰው እግሩ ሳይቃጠል በፍም ላይ መራመድ ይችላልን?
|
||||
\v 29 29 ከጎረቤቱ ሚስት ጋር የሚተኛም ሰው እንዲሁ ነው፤ ከእርሷ ጋር የሚተኛም ሳይቀጣ አይቀርም፡፡
|
||||
\v 28 አንድ ሰው እግሩ ሳይቃጠል በፍም ላይ መራመድ ይችላልን?
|
||||
\v 29 ከጎረቤቱ ሚስት ጋር የሚተኛም ሰው እንዲሁ ነው፤ ከእርሷ ጋር የሚተኛም ሳይቀጣ አይቀርም፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 30 30 ሌባ በተራበ ጊዜ ፍላጎቱን ለማሟላት ቢሰርቅ ሰዎች አይንቁትም፡፡
|
||||
\v 31 31 ሆኖም ሌባው ሲሰርቅ ከተያዘ፣ የሰረቀውን ሰባት እጥፍ ይመልሳል፤ በቤቱም ያለውን ንብረት ሁሉ መስጠት አለበት፡፡
|
||||
\v 30 ሌባ በተራበ ጊዜ ፍላጎቱን ለማሟላት ቢሰርቅ ሰዎች አይንቁትም፡፡
|
||||
\v 31 ሆኖም ሌባው ሲሰርቅ ከተያዘ፣ የሰረቀውን ሰባት እጥፍ ይመልሳል፤ በቤቱም ያለውን ንብረት ሁሉ መስጠት አለበት፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 32 32 የሚያመነዝር ሰው አእምሮው አያመዛዝንም፤ እንዲህ የሚያደርግ ራሱን ያጠፋል፡፡
|
||||
\v 33 33 ቁስልና ውርደት ይገባዋል፣ ውርደቱም አይደመሰስለትም፡፡
|
||||
\v 32 የሚያመነዝር ሰው አእምሮው አያመዛዝንም፤ እንዲህ የሚያደርግ ራሱን ያጠፋል፡፡
|
||||
\v 33 ቁስልና ውርደት ይገባዋል፣ ውርደቱም አይደመሰስለትም፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 34 34 ቅናት ሰውን ቁጡ ያደርገዋልና፤ በሚበቀልበት ጊዜ ምህረትን አያደርግም፡፡
|
||||
\v 35 35 እርሱ ምንም ዓይነት ካሳ አይቀበልም፣ ብዙ ስጦታዎችን ብታቀርብለትም እሺ አይልም፡፡
|
||||
\v 34 ቅናት ሰውን ቁጡ ያደርገዋልና፤ በሚበቀልበት ጊዜ ምህረትን አያደርግም፡፡
|
||||
\v 35 እርሱ ምንም ዓይነት ካሳ አይቀበልም፣ ብዙ ስጦታዎችን ብታቀርብለትም እሺ አይልም፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 7 \v 1 1 ልጄ ሆይ፣ ቃሎቼን ጠብቅ፣ ትእዛዜንም በአንተ ውስጥ አኑር፡፡
|
||||
\v 2 2 ትእዛዜን ጠብቅ በሕይወትም ኑር፣ ሕጌንም እንደ ዓይንህ ብሌን ጠብቅ፡፡
|
||||
\v 3 3 በጣቶችህም ላይ እሰራቸው፤ በልብህም ጽላት ጻፋቸው፡፡
|
||||
\c 7 \v 1 ልጄ ሆይ፣ ቃሎቼን ጠብቅ፣ ትእዛዜንም በአንተ ውስጥ አኑር፡፡
|
||||
\v 2 ትእዛዜን ጠብቅ በሕይወትም ኑር፣ ሕጌንም እንደ ዓይንህ ብሌን ጠብቅ፡፡
|
||||
\v 3 በጣቶችህም ላይ እሰራቸው፤ በልብህም ጽላት ጻፋቸው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 4 4 ጥበብ “አንቺ እህቴ ነሽ” በላት፣ ማስተዋልን ደግሞ ዘመዴ ብለህ ጥራው፣
|
||||
\v 5 5 ከአመንዝራ ሴት፣ ቃሏንም ከምታለዝብ ከዘማዊም ሴት ትጠብቅህ ዘንድ፡፡
|
||||
\v 4 ጥበብ “አንቺ እህቴ ነሽ” በላት፣ ማስተዋልን ደግሞ ዘመዴ ብለህ ጥራው፣
|
||||
\v 5 ከአመንዝራ ሴት፣ ቃሏንም ከምታለዝብ ከዘማዊም ሴት ትጠብቅህ ዘንድ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 6 6 በቤቴ መስኮት ላይ ሆኜ ወደ ውጭ ተመለከትሁ፣
|
||||
\v 7 7 ብዙ እውቀት አልባ ወጣቶች ተመለከትሁ፡፡ ከመካከላቸው አንድ የማያስተውል ወጣት ተመለከትሁ፡፡
|
||||
\v 6 በቤቴ መስኮት ላይ ሆኜ ወደ ውጭ ተመለከትሁ፣
|
||||
\v 7 ብዙ እውቀት አልባ ወጣቶች ተመለከትሁ፡፡ ከመካከላቸው አንድ የማያስተውል ወጣት ተመለከትሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 8 8 ያ ወጣት በቤቷ ማዕዘን አጠገብ ባለው መንገድ አለፈ፣ ከዚያም ወደ ቤቷ አቅጣጫ ሄደ
|
||||
\v 9 9 ብርሃን ደንገዝገዝ፣ ቀኑ መሸትሸት ብሎ ነበር፣ በምሽትና በሌሌት ጨለማ፡፡
|
||||
\v 8 ያ ወጣት በቤቷ ማዕዘን አጠገብ ባለው መንገድ አለፈ፣ ከዚያም ወደ ቤቷ አቅጣጫ ሄደ
|
||||
\v 9 ብርሃን ደንገዝገዝ፣ ቀኑ መሸትሸት ብሎ ነበር፣ በምሽትና በሌሌት ጨለማ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 10 10 በዚያ አንዲት ሴት አገኘችው፣ እንደ ሴተኛ አዳሪ የለበሰች፣ እዚያ ለምን እንደ መጣች በሚገባ ታውቃለች፡፡
|
||||
\v 11 11 ጯኺና እምቢተኛ ናት፣ እግሮቿ በቤት አይቀመጡም
|
||||
\v 12 12 አንዴ በመንገድ፣ አንዴ በገበያ፣ በየማዕዘኑም ተጋድማ ታደባለች፡፡
|
||||
\v 10 በዚያ አንዲት ሴት አገኘችው፣ እንደ ሴተኛ አዳሪ የለበሰች፣ እዚያ ለምን እንደ መጣች በሚገባ ታውቃለች፡፡
|
||||
\v 11 ጯኺና እምቢተኛ ናት፣ እግሮቿ በቤት አይቀመጡም
|
||||
\v 12 አንዴ በመንገድ፣ አንዴ በገበያ፣ በየማዕዘኑም ተጋድማ ታደባለች፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 13 13 ስለዚህም ትይዘዋለች፣ ትስመውማለች፣ ፊቷም እፍረት ሳይታይበት እንዲህ አለችው፣
|
||||
\v 14 14 ዛሬ የሰላም መስዋዕቴን አቅርቤአለሁ፣ ስእለቴንም ፈጽሜአለሁ፣
|
||||
\v 15 15 ስለዚህ አንተን ለማግኘት፣ ፊትህን ለመፈለግ ወጣሁ፣ አግኝቼሃለሁም፡፡
|
||||
\v 13 ስለዚህም ትይዘዋለች፣ ትስመውማለች፣ ፊቷም እፍረት ሳይታይበት እንዲህ አለችው፣
|
||||
\v 14 ዛሬ የሰላም መስዋዕቴን አቅርቤአለሁ፣ ስእለቴንም ፈጽሜአለሁ፣
|
||||
\v 15 ስለዚህ አንተን ለማግኘት፣ ፊትህን ለመፈለግ ወጣሁ፣ አግኝቼሃለሁም፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 16 16 በአልጋየ ላይ መሸፈኛ ዘርግቼበታለሁ፣ ከግብጽ የመጣ ባለቀለም የአልጋ ልብስ አንጥፌበታለሁ፡፡
|
||||
\v 17 17 አልጋየን ከርቤ፣ አልሙንና ቀረፋ ረጭቼበታለሁ፡፡
|
||||
\v 18 18 ና፣ እስኪነጋ ድረስ በፍቅር እንርካ፤ ፍቅራችንን በምንገልጥባቸው የተለያዩ መንገዶች በታላቅ ደስታ እንፈንድቅ፡፡
|
||||
\v 16 በአልጋየ ላይ መሸፈኛ ዘርግቼበታለሁ፣ ከግብጽ የመጣ ባለቀለም የአልጋ ልብስ አንጥፌበታለሁ፡፡
|
||||
\v 17 አልጋየን ከርቤ፣ አልሙንና ቀረፋ ረጭቼበታለሁ፡፡
|
||||
\v 18 ና፣ እስኪነጋ ድረስ በፍቅር እንርካ፤ ፍቅራችንን በምንገልጥባቸው የተለያዩ መንገዶች በታላቅ ደስታ እንፈንድቅ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 19 19 ባሌ በቤት የለም፤ ወደ ሩቅ መንገድ ሄዷል፡፡
|
||||
\v 20 20 በገንዘብ የተሞላ ቦርሳ ወስዷል፤ ሙሉ ጨረቃ በወጣበት ቀን ይመለሳል፡፡”
|
||||
\v 21 21 በሚያባብል ንግግሯ ታሳስተዋለች፣ በለሰለሰ ንግሯም ታታልለዋለች፡፡
|
||||
\v 19 ባሌ በቤት የለም፤ ወደ ሩቅ መንገድ ሄዷል፡፡
|
||||
\v 20 በገንዘብ የተሞላ ቦርሳ ወስዷል፤ ሙሉ ጨረቃ በወጣበት ቀን ይመለሳል፡፡”
|
||||
\v 21 በሚያባብል ንግግሯ ታሳስተዋለች፣ በለሰለሰ ንግሯም ታታልለዋለች፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue