Fri Jun 30 2017 16:25:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-30 16:25:04 +03:00
parent 17711d8875
commit a6ec409a5b
15 changed files with 29 additions and 0 deletions

2
11/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 3 \v 4 3. ቃላቸውን የሚጠብቁ በትክክለኛው መንገድ የሚመራቸውንም አቅጣጫ ይመርጣሉ፤ እምነት የማይጣልባቸው ሰዎችን ግን የራሳቸው እምነት አጉዳይነት ያጠፋቸዋል፡፡
4. እግዚአብሔር በዓለም ላይ በሚፈርድበት ጊዜ ገንዘብህ አያድንህም፤ መልካሙን ብታደርግ ግን ከብዙ አደጋ ሌላው ቀርቶ ከሞት እንኳ ትድናለህ፡፡

2
11/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 5 \v 6 5. ሰዎች ቅንና መልካም ሲሆኑ ወዴት መሄድና ምን ማድረግ እንዳለባቸው ያውቃሉ፤ ክፉ የሚያደርጉ ግን የራሳቸው ክፋት ሲያጠፋቸው ያያሉ፡፡
6. መልካም የሚያደርጉትን እግዚአብሔር ያድናቸዋል፤ ክፉ የሚያደርጉ ግን የምኞታቸው ባሪያዎች ይሆናሉ፡፡

2
11/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 7 \v 8 7. ክፉ ሰው ሲሞት፣ ለወደፊት ተስፋ ያደረገው ሁሉ አብሮት ይጠፋል፤ በገዛ ራሱ ብርታት ማሳካት የፈለገው እውን አይሆንም፡፡
8. መልካም የሚደርገውን ያህዌ ከመከራ ያድነዋል፣ ክፉ ሰው ላይ ያህዌ ያንን መከራ ያመጣል፡፡

3
11/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 9 \v 10 \v 11 9. ምንም ዐይነት ሃይማኖታዊ እምነት የሌለው ሰው አንደበቱን ባልንጀራውን ለማጥፋት ይጠቀምበታል፤ መልካም የሚያደርጉ ግን ባከማቹት ዕውቀት ይድናሉ፡፡
10. መልካም የሚያደርጉ ሲሳካላቸው በዚያች ከተማ የሚኖሩ ደስ ይላቸዋል፤ ክፉዎች ሲሞቱ ግን እልልታ ይሆናል፡፡
11. እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኙና መልካም ነገር የሚሰጡ ሰዎች በአገሩ ካሉ ያቺ አገር ታላቅ ትሆናለች፤ ክፉዎች የሚናገሩት ቃል ግን አገር ያጠፋል፡፡

2
11/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 12 \v 13 12. ጓደኛውን የሚያንኳስስ ማመዛዘን የጐደለው ነው፤ አስተዋይ ግን አንደበቱን ይገዛል፡፡
13. ሐሜተኛ ምስጢር አይጠብቅም፤ ታማኝ ሰው ግን ምስጢር ጠብቆ ይይዛል፡፡

1
11/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 14 14. አስተዋይ መሪዎች የሌሉት አገር ይጠፋል፤ ብዙ መካሪዎች ያሉት አገር ድል ያገኛል፡፡

2
11/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 15 \v 16 15. የማታውቀውን ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ ከሆንህ ችግር ላይ ትወድቃለህ ዋስ መሆን ቢቀርብህ ግን የተሻለ ነው፡፡
16. ልበ ሩኅሩኅ ሴት ትከበራለች፤ ጉልበተኛ ሰዎች ግን ብልጽግናን ብቻ ያገኛሉ፡፡

2
11/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 17 \v 18 17. ቸር ሰዎች ራሳቸውን ይጠቅማሉ፤ ጨካኞች ግን በራሳቸው ላይ መከራ ያመጣሉ፡፡
18. ጨካኞች ገንዘብ ላይ ገንዘብ ለመጨመር ይዋሻሉ፤ መልካም የሚያደርጉ ግን ለፍተው የሚያገኙት ስለሆነ የበለጠ ያተርፋሉ፡፡

2
11/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 19 \v 20 19. መልካም የሚያደርጉ በሕይወት ይኖራሉ፤ ክፉ የሚያደርጉ ግን ይሞታሉ፡፡
20. ያህዌ መልካሙን የሚያጣምሙትን ይጠላል፤ ነቀፋ በሌለበት መንገድ በሚሄዱ ሰዎች ይደሰታል፡፡

2
11/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 21 \v 22 21. ክፉዎች በእርግጥ ከቅጣት አያመልጡም፤ መልካም የሚደርጉ ሰዎች ልጆች ግን ይድናሉ፡፡
22. በዐሣማ አፍንጫ ላይ እንደ ተሰካ የወርቅ ቀለበት፣ ማስተዋል የጐደላት ቆንጆ ሴትም እንዲሁ ናት፡፡

2
11/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 23 \v 24 23. የደጋግ ሰዎች ምኞት ጥሩ ውጤት አለው፤ የክፉ ሰዎች ምኞት ግን የያህዌን ቁጣ ያስከትላል፡፡
24. አንዳድ ሰዎች በለጋስነት ይሰጣሉ፤ ሀብታቸው ግን እየበዛ ይሄዳል፤ ሌሎች ደግሞ ያለ ልክ ለገንዘባቸው ይሳሳሉ ድኽነታቸው ግን እየበዛ ይሄዳል፡፡

2
11/25.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 25 \v 26 25. በልግስና የሚሰጡ ይበለጽጋሉ፤ ሌሎቹን የሚያረካም ራሱ ይረካል፡፡
26. አቆይቶ በውድ ዋጋ ለመሸጥ እህል የሚያከማች ሰው በሕዝብ ዘንድ የተረገመ ይሆናል፤ እህሉን ለገበያ የሚያቀርብ ሰው ግን በሕዝብ ዘንድ የተመሰገነ ይሆናል፡፡

2
11/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 27 \v 28 27. በትጋት የሚሠራና መልካም የሚያደርግ መልካም ነገርን ያገኛል፤ ክፉ በሚሠራ ሰው ግን ክፉ ይደርስበታል፡፡
28. በገንዘባቸው የሚመኩ እንደ ቅጠል ይረግፋሉ፤ እውነተኛ ሰዎች ግን እንደ ጤነኛ ዛፍ ይለመልማሉ፡፡

1
11/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 29 29. ቤተሰባቸውን የሚያውኩ ሰዎች ውርስ አያገኙም፤ ሞኞች ለአስተዋዮች አገልጋይ ይሆናሉ፡፡

2
11/30.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 30 \v 31 30. መልካም የሚያደርጉ ሕይወት እንደምትሰጥ ዛፍ ይሆናሉ፤ ክፉ ሥራ ግን ምንጊዜም ሕይወት ያሳጣል፡፡
31. መልካም የሚያደርጉ በእርግጥ የሥራቸውን ፍሬ ያገኛሉ፤ ክፉ የሚያደርጉም እንዲሁ በእርግጥ የሚገባቸውን ውጤት ያገኛሉ፡፡