From 77def9e3257938f9ced1b6b6d364e9bf3dda2d97 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: weth-06 Date: Wed, 27 Jul 2016 09:41:24 +0300 Subject: [PATCH] Wed Jul 27 2016 09:41:23 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 03/12.txt | 2 +- 03/15.txt | 2 +- 03/17.txt | 2 +- manifest.json | 9 +++++++-- 4 files changed, 10 insertions(+), 5 deletions(-) diff --git a/03/12.txt b/03/12.txt index f1af19f..ab3b588 100644 --- a/03/12.txt +++ b/03/12.txt @@ -1 +1 @@ -\v 12 \v 13 \v 14 እነዚህን ነገሮች ገና አልጨበጥኩአቸውም ፤ ፍጹም ሆኜአለሁ ማለትም አልችልም። ነገር ግን በክርስቶስ ኢየሱስ ያገኘሁትን አገኝ ዘንድ ወደ ፊት ጥረቴን እቀጥላለሁ። ወንድሞች ሆይ፤እኔ ራሴ ገና እንደጨበጥኩ አልቆጥርም። ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ ይኸውም በስተኋላዬ የነበረውን እየረሰሁ በፊቴ ያለውን ለመያዝ እተጋለሉ። እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ አማካይነት ጠርቶ ሽልማቴን ለማግኘት በፊት ወዳለው ግብ እሮጣለሁ። \ No newline at end of file +\v 12 እነዚህን ነገሮች ገና አልጨበጥኩአቸውም ፤ ፍጹም ሆኜአለሁ ማለትም አልችልም። ነገር ግን በክርስቶስ ኢየሱስ ያገኘሁትን አገኝ ዘንድ ወደ ፊት ጥረቴን እቀጥላለሁ። \v 13 ወንድሞች ሆይ፤እኔ ራሴ ገና እንደጨበጥኩ አልቆጥርም። ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ ይኸውም በስተኋላዬ የነበረውን እየረሰሁ በፊቴ ያለውን ለመያዝ እተጋለሉ። \v 14 እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ አማካይነት ጠርቶ ሽልማቴን ለማግኘት በፊት ወዳለው ግብ እሮጣለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/03/15.txt b/03/15.txt index deb6270..f6a7202 100644 --- a/03/15.txt +++ b/03/15.txt @@ -1 +1 @@ -\v 15 \v 16 ስለዚህ እኛ ብዙዎቻችን በመንፈሳዊ ሕይወት እንዳደጉ ሰዎች ነገሮችን ሁሉ ማሳብ ይኖርብናል። ደግሞ በማንኛውም ነገር የተለያየ አስተሳሰብ ቢኖራችሁ እግዚአብሔር ሁሉንም ግልጥ ያደርግላችኋል። ይሁን እንጂ በደረሰንበት በዚያው ሁኔታ እንመላለስ። \ No newline at end of file +\v 15 ስለዚህ እኛ ብዙዎቻችን በመንፈሳዊ ሕይወት እንዳደጉ ሰዎች ነገሮችን ሁሉ ማሳብ ይኖርብናል። ደግሞ በማንኛውም ነገር የተለያየ አስተሳሰብ ቢኖራችሁ እግዚአብሔር ሁሉንም ግልጥ ያደርግላችኋል። \v 16 ይሁን እንጂ በደረሰንበት በዚያው ሁኔታ እንመላለስ። \ No newline at end of file diff --git a/03/17.txt b/03/17.txt index 968fab8..93955bb 100644 --- a/03/17.txt +++ b/03/17.txt @@ -1 +1 @@ -\v 17 \v 19 ወንድሞች ሆይ፥ የእኔን ምሳሌነት ተከተሉ፤ በእኛም ምሳሌነት የሚመላለሱትን ሁሉ ልብ ብላችሁ ተመልከቱ። \v 18 ከአሁን በፊት ብዙ ጊዜ እንደ ነገርኳችሁና አሁንም እንባዬን እያፈሰስኩ እንደምነግራችሁ ሁሉ ብዙዎቹ በአካሄዳቸው የክርስቶስ መስቀል ጠላቶች ሆነዋል። የእነርሱ አምላክ ሆዳቸው ነው፤ አሳፋሪ የሆነ ነገርም ለእነርሱ ክብራቸው ነው፤ አሳባቸውም የሚያተኩረው በምድራዊ ነገር ላይ ነው ስለዚህ የእነርሱም መጨረሻ ጥፋት ነው፤ \ No newline at end of file +\v 17 ወንድሞች ሆይ፥ የእኔን ምሳሌነት ተከተሉ፤ በእኛም ምሳሌነት የሚመላለሱትን ሁሉ ልብ ብላችሁ ተመልከቱ። \v 18 ከአሁን በፊት ብዙ ጊዜ እንደ ነገርኳችሁና አሁንም እንባዬን እያፈሰስኩ እንደምነግራችሁ ሁሉ ብዙዎቹ በአካሄዳቸው የክርስቶስ መስቀል ጠላቶች ሆነዋል። \v 19 የእነርሱ አምላክ ሆዳቸው ነው፤ አሳፋሪ የሆነ ነገርም ለእነርሱ ክብራቸው ነው፤ አሳባቸውም የሚያተኩረው በምድራዊ ነገር ላይ ነው ስለዚህ የእነርሱም መጨረሻ ጥፋት ነው፤ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 79d4d09..817fa56 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -3,7 +3,7 @@ "format": "usfm", "generator": { "name": "ts-desktop", - "build": "" + "build": "25" }, "target_language": { "id": "am", @@ -35,5 +35,10 @@ "translators": [ "Daniel" ], - "finished_chunks": [] + "finished_chunks": [ + "03-12", + "03-15", + "03-17", + "03-20" + ] } \ No newline at end of file