am_nam_text_ulb/02/06.txt

5 lines
294 B
Plaintext

\v 6 በወንዙ በኩል ያሉ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ
ቤተ መንግሥቱም ተደመሰሰ፡፡
\v 7 ንግሥቲቱ ተማርካ ዕርቃኗን ተወሰደች
ሴት አገልጋዮቿ ደረታቸውን እየደቁ
እንደ ርግብ ያላዝናሉ፡፡