Mon Jun 19 2017 17:43:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 17:43:53 +03:00
parent 6271f6fedb
commit 395bb31d2c
6 changed files with 23 additions and 0 deletions

4
01/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 4 \v 5 4. ባሕርን ይገሥጻል፤ ያደርቀዋልም፤ እርሱ ወንዞችን ሁሉ ያደርቃል፡፡
ባሳንና ቀርሜሎስ ጠውልገዋል፤ የሊባኖስ አበቦችም ረግፈዋል፡፡
5. ተራሮች በእርሱ ፊት ተናወጡ፤ ኮረብቶችም ቀለጡ፤
ምድር በፊቱ፣ ዓለምና በውስጧ የሚኖሩ ሰዎችም ሁሉ ተናወጡ፡፡

2
01/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 6 6. በቁጣው ፊት ማን መቆም ይችላል? ጽኑ ቁጣውንስ ማን መቋቋም ይችላል?
መዓቱ እንደ እሳት ፈስሶአል፤ ዐለቶችም በፊቱ ተሰነጣጠቁ፡፡

2
01/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 7 \v 8 7. ያህዌ መልካም ነው፤ በመከራ ጊዜም መሸሸጊያ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑበት ታማኝ ነው፡፡
8. ጠላቶቹን ግን በኃይለኛ ጐርፍ ያጥለቀልቃቸዋል፤ ወደ ጨለማም ያሳድዳቸዋል፡፡

5
01/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 9 \v 10 \v 11 9. እናንተ ሰዎች ያህዌ ላይ የምታሤሩት ምንድነው? እርሱ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ መከራም ዳግመኛ አይነሣም፡፡
10. እንደ እሾኽ ይጠላለፋሉ፤ በወይን ጠጃቸውም ይሰክራሉ፤
እሳት እንደ ገለባ ይበላቸዋል፡፡
11. ነነዌ ሆይ፣ ያህዌ ላይ የሚያሤር፣
ክፉ ምክር የሚመክር ከመካከላችሁ ወጥቷል፡፡

6
01/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 12 \v 13 12. ያህዌ እንዲህ ይላል፤
‹‹ኅይለኞችና ቁጥራቸውም እጅግ የበዛ ቢሆን እንኳ ተቆርጠው ይጠፋሉ፤
ከእንግዲህም ሕዝባቸው አይኖም፡፡
ይሁዳ ሆይ፣ ከዚህ በፊት ባስጨንቅህም፣ ከእንግዲህ አላስጨንቅህም፡፡
13. አሁንም ቀንበራቸውን ከአንተ ላይ እሰብራለሁ፤
ስንሰለትህንም በጥሼ እጥላለሁ፡፡

4
01/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 14 14. ነነዌ ሆይ፣ ስለ አንቺ ያህዌ እንዲህ ብሎ አዝዞአል፤
‹‹ስም የሚያስጠራ ትውልድ አይኖራችሁም፡፡
የተቀረጹ ምስሎችና ቀልጠው የተሠሩ ጣዖቶችን ከአማልክቶቻችሁ ቤት አጠፋለሁ፡፡
እጅግ ክፉ ነህና መቀበሪያህን እምስልሃለሁ፡፡