diff --git a/07/31.txt b/07/31.txt new file mode 100644 index 0000000..ba9b721 --- /dev/null +++ b/07/31.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 31 \v 32 31 ደግሞም ከጢሮስ አካባቢ ተነሥቶ በሲዶና በኩል አድርጎ በዐሥሩ ከተሞች ዐልፎ ወደ ገሊላ ባሕር መጣ፡፡32 እጁን እንዲጭንበትና እንዲፈውሰው አንድ መስማት የተሳነውና ኮልታፋ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/07/33.txt b/07/33.txt new file mode 100644 index 0000000..fb6bfcf --- /dev/null +++ b/07/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 \v 34 \v 35 33 እርሱም ከሕዝቡ ለይቶ ወደ ገለልተኛ ስፍራ ወሰደው፤ጣቶቹን በጆሮዎቹ ውስጥ አስገብቶ እንትፍ አለበት፤ምላሱንም ነካው፡፡ 34ወደ ሰማይ ቀና ብሎ ተመለከተና በረጅሙ ተንፍሶ ኤፍታህ አለው፡፡ ይህም ተከፈት ማለት ነው፡፡ 35ጆሮዎቹ ተከፈቱ፤ የታሰረውም ምላሱ ተፈታ፡፡ጥርት አድርጎም ተናገረ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/07/36.txt b/07/36.txt new file mode 100644 index 0000000..f696678 --- /dev/null +++ b/07/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 \v 37 36 ኢየሱስም ይህን ለማንም እንዳይናገሩ አዘዛቸው፤ ሆኖም አጥብቆ ባዘዛቸው መጠን አብልጠው አሰራጩት ፡፡37 እነርሱም ከልክ በላይ ተደንቀው ፣ ሁሉንም ነገር ደኅና አድርጓል፤እርሱ መስማት የተሣነው እንዲሰማ ኮልታፋውም እንኳ እንዲናገር ያደርጋል አሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/01.txt b/08/01.txt new file mode 100644 index 0000000..8e2cc04 --- /dev/null +++ b/08/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 \v 4 1 በእነዚያ ቀናት እንደገና ብዙ ህዝብ በተሰበሰበና የሚበሉት ባጡ ጊዜ 2 ኢየሱስም ደቀመዛሙርቱን ወደእርሱ ጠርቶ ህዝቡ ከኔ ጋር ሶስት ቀናት ቆይተዋል የሚበሉትም የላቸውምና እራራላቸዋለሁ 3 ሳይበሉ ብሰዳቸውም በመንገድ ላይ ይደክማሉ አንዳንዶቹም ከሩቅ ሥፍራ ነው የመጡት አላቸው፡፡ 4 ደቀመዛሙርቱም በዚህ ምድረበዳ እነዚህን ሁሉ የሚያጠግብ እንጀራ እንዴት ይገኛል ብለው መለሱለት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/05.txt b/08/05.txt new file mode 100644 index 0000000..0a8b2f4 --- /dev/null +++ b/08/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 5 ስንት እንጀራ አላችሁ ብሎ ጠየቃቸው፡፡ ሰባት አሉት ፤ 6 ህዘቡን በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ ሰባቱንም እንጀራ ተቀብሎ እግዚአብሔርን ካመሰገነ በኋላ ቆርሶ እንዲያቀርቡላቸው ለደቀመዛሙርቱ ሰጣቸው እነርሱም ለህዝቡ አቀረቡላቸው፡፤ \ No newline at end of file