Wed Aug 16 2017 12:37:23 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a00c4fc59a
commit
3522263c23
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 36 ኢየሱስም እነዚህ ሰዎች የተናገሩትን በሰማ ጊዜ ኢያኢሮስን ‘ሁኔታው ተስፋ-አልባ እንደ ሆነ አታስብ! ልጅህ በሕይወት እንደምትኖር ብቻ እመን!’ አለው፡፡
|
||||
\v 37 - \v 38 ከዚያም የቅርብ ደቀ መዛሙርቱ የሆኑትን ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን ብቻ ይዞ ወደ ኢያኢሮስ ቤት ሄደ፡፡ ከእርሱም ጋር እንዲሄድ ለሌላ ለማንም ሰው አልፈቀደም፡፡ ወደ ቤቱም ሲቀርቡ ኢየሱስ በዚያ ያሉ ሰዎች እያዘኑ መሆናቸውን ተመለከተ፡፡ አንዳንዶች ሲያለቅሱ ይጮኻሉ፥ ሌሎች ደግሞ ያለቅሳሉ፡፡
|
||||
\v 37 - \v 38 ከዚያም የቅርብ ደቀ መዛሙርቱ የሆኑትን ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን ብቻ ይዞ ወደ ኢያኢሮስ ቤት ሄደ፡፡ ከእርሱም ጋር እንዲሄድ ለሌላ ለማንም ሰው አልፈቀደም፡፡ ወደ ቤቱም ሲቀርቡ ኢየሱስ በዚያ ያሉ ሰዎች እያዘኑ መሆናቸውን ተመለከተ፡፡ አንዳንዶች ሲያለቅሱ ፥ ሌሎች ደግሞ ዋይ! ዋይ! ይሉ ነበር፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 41 ዕጇንም ይዞ በምትናገርበት ቋንቋ ‘ጣሊታ ኩም!’ አለ፡፡ ፍቺውም ‘አንቺ ልጅ ተነሽ!’ ማለት ነው፡፡
|
||||
\v 41 እጇንም ይዞ በምትናገርበት ቋንቋ ‘ጣሊታ ኩም!’ አለ፡፡ ፍቺውም ‘አንቺ ልጅ ተነሽ!’ ማለት ነው፡፡
|
||||
\v 42 ልጅቱም ወዲያው ተነሣችና ትረማመድ ጀመር፡፡ (መራመድ መቻልዋ የሚያስገርም አልነበረም፤ አሥራ ሁለት ዓመትዋ ነውና) ይህም በሆነ ጊዜ በዚያ የነበሩ ሁሉ ተገረሙ፡፡
|
||||
\v 43 ኢየሱስም ‘ያደረግሁትን ሁሉ ለማንም አትንገሩ!’ ብሎ በጥብቅ አዘዛቸው፡፡ ከዚያም የምትመገበውን ለልጅቱ እንዲሰጡ ነገራቸው፡፡
|
|
@ -114,6 +114,7 @@
|
|||
"05-30",
|
||||
"05-33",
|
||||
"05-35",
|
||||
"05-36",
|
||||
"05-39",
|
||||
"05-41",
|
||||
"06-01",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue