Wed Aug 16 2017 16:00:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
4a979d6366
commit
220248b044
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 36 ኢየሱስም ያደረገውን ነገር ለማንም እንዳይነግሩ ለሕዝቡ ተናገረ፡፡ ያደረገውን ለማንም እንዳይናገሩ በተደጋጋሚ ቢያዝዛቸውም ሰዎች ግን ይበልጥ ስለ እርሱ መናገርን ቀጠሉ፡፡
|
||||
\v 37 የሚሰሙትም ሰዎች በጣም ተገረሙና ‘ያደረገው ነገር ሁሉ አስገራሚ ነው!’ አሉ፡፡ ኢየሱስ ሌሎች አስገራሚ ነገሮችን ከማድረጉም በላይ ደንቆሮ ሰዎች እንዲሰሙ አደረገ! የማይናገሩ ሰዎችም እንዲናገሩ አደረገ፡፡
|
||||
\v 37 የሚሰሙትም ሰዎች በጣም ተገረሙና ‘ያደረገው ነገር ሁሉ አስገራሚ ነው!’ አሉ፡፡ ኢየሱስ ሌሎች አስገራሚ ነገሮችንም አደረገ፤ መስማት የማይችሉ ሰዎች እንዲሰሙ አደረገ! የማይናገሩ ሰዎችም እንዲናገሩ አደረገ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\c 8 \v 1 በእነዚያ ቀናት እንደገና ብዙ ሕዝብ ተሰበሰቡ፡፡ በዚያም ሁለት ቀናት ካሳለፉ በኋላ የሚበላ ምግብ አልነበረም፡፡ ስለዚህም ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ወደ እርሱ ጠርቶ
|
||||
\v 2 “ይህ ሕዝቡ ከእኔ ጋር የቆየበት ሦስተኛው ቀን ነው፤ የሚበሉትም ምንም አልቀራቸውም፤ ስለሆነም አሁን ስለ እነርሱ በጣም እያሰብሁ ነው፡፡
|
||||
\v 2 “ይህ ሕዝብ ከእኔ ጋር ሦስት ቀን ቆይቷል፤የሚምንም አልቀራቸውም፤ ስለሆነም አሁን ስለ እነርሱ በጣም እያሰብሁ ነው፡፡
|
||||
\v 3 እንደ ተራቡ ወደ ቤታቸው ብሰዳቸው በመንገድ ላይ ሳሉ አንዳንዶቹ ይወድቃሉ፡፡ አንዳንዶች ደግሞ ከሩቅ ሥፍራ የመጡ ናቸው” አለ፡፡
|
||||
\v 4 ደቀ መዛሙርቱም የሚበሉትን ለሕዝቡ እንዲሰጡ አሳብ መሰንዘሩን ዐውቀው ነበር፤ ስለዚህም ከእነርሱ አንዱ “ይህን የተሰበሰበ ሕዝብ የሚያጠግብ ምግብ ልናገኝ አንችልም፡፡ በዚህ ሥፍራ የሚኖር ማንም የለም!” ሲል መለሰ፡፡
|
||||
\v 4 ደቀ መዛሙርቱም የሚበሉትን ለሕዝቡ እንዲሰጡ አሳብ መሰንዘሩን ዐውቀው ነበር፤ ስለዚህም ከእነርሱ አንዱ “ይህን የተሰበሰበ ሕዝብ የሚያጠግብ ምግብ ልናገኝ አንችልም፡፡ በዚህ ሥፍራ የሚኖር ማንም የለም!” ሲል መለሰ፡፡
|
|
@ -151,7 +151,7 @@
|
|||
"07-29",
|
||||
"07-31",
|
||||
"07-33",
|
||||
"08-01",
|
||||
"07-36",
|
||||
"08-05",
|
||||
"08-07",
|
||||
"08-11",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue