Wed Feb 14 2018 23:44:19 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
b6819b8fd2
commit
1e5ca3317e
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 8 ሴቶቹም ከመቃብር ወጥተው ሮጡ፡፡ ይንቀጠቀጡም ነበር፤ ፈርተውና ተገርመው ነበርና፡፡ ዳሩ ግን ስለዚህ ጒዳይ ከፍርሃታቸው የተነሣ ለማንም ምንም አልተናገሩም።
|
||||
\v 8 ሴቶቹም ከመቃብር ወጥተው ሮጡ፡፡ ይንቀጠቀጡም ነበር፤ ፈርተውና ተገርመው ነበርና፡፡ ዳሩ ግን ስለዚህ ጒዳይ ከፍርሃታቸው የተነሣ ለማንም ምንም አልተናገሩም።
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 9 ኢየሱስም በሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ማለዳ ላይ ከሙታን በተነሣ ጊዜ በመጀመሪያ ለመቅደላዊት ማርያም ተገለጠላት፡፡ እርሷም ቀደም ሲል እየሱስ ሰባት አጋንንት ያወጣላት ሴት ናት፡፡
|
||||
\v 10 ከኢየሱስ ጋር የነበሩት እያዘኑና እያለቀሱ ሳሉ ወደ እነርሱ ሄደች፡፡ ያየችውንም ነገር ነገረቻቸው፡፡
|
||||
\v 11 ከሙታን እንደ ተነሣም ሆነ እንዳየችው ስትነግራቸው አምነው መቀበል አልቻሉም፡፡
|
||||
\v 9 ኢየሱስም በሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ማለዳ ላይ ከሙታን በተነሣ ጊዜ በመጀመሪያ ለመቅደላዊት ማርያም ተገለጠላት፡፡ እርሷም ቀደም ሲል እየሱስ ሰባት አጋንንት ያወጣላት ሴት ናት፡፡ \v 10 ከኢየሱስ ጋር የነበሩት እያዘኑና እያለቀሱ ሳሉ ወደ እነርሱ ሄደች፡፡ ያየችውንም ነገር ነገረቻቸው፡፡ \v 11 ከሙታን እንደ ተነሣም ሆነ እንዳየችው ስትነግራቸው አምነው መቀበል አልቻሉም፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 12 በዚያ ቀን ማምሻው ላይ ከደቀመዛሙርቱ ሁለት ከኢየሩሳሌም ወደ አጎራባች ሥፍራ እየተጓዙ ሳለ በተለየ መልኩ ተገለጠላቸው፡፡
|
||||
\v 13 ካወቁት በኋላም እነዚያን ሁነቱ ተመልሰው ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ፡፡ ስለሆነውም ነገር ለሌሎች ደቀ መዛሙርቱ ነገሩ፥ ነገር ግን እነርሱ የነገሩዋቸውን ሌሎቹ ደቀ መዛሙርት አላመኑም፡፡
|
||||
\v 13 \v 12 በዚያ ቀን ማምሻው ላይ ከደቀመዛሙርቱ ሁለት ከኢየሩሳሌም ወደ አጎራባች ሥፍራ እየተጓዙ ሳለ በተለየ መልኩ ተገለጠላቸው፡፡\v 13 ካወቁት በኋላም እነዚያን ሁነቱ ተመልሰው ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ፡፡ ስለሆነውም ነገር ለሌሎች ደቀ መዛሙርቱ ነገሩ፥ ነገር ግን እነርሱ የነገሩዋቸውን ሌሎቹ ደቀ መዛሙርት አላመኑም፡፡
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 14 በኋላም ኢየሱስ ለአሥራ አንዱ ሐዋርያት በማዕድ ላይ ሳሉ ተገለጠላቸው፡፡ ከሙታን ከተነሣ በኋላም ያዩት ሰዎች የነገሩዋቸውን ባለማመናቸው የልባቸውን ጥንካሬ ነቀፈ፡፡
|
||||
\v 15 ለእነርሱንም “ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱና ወንጌልን ለሁሉም ሰው ስበኩ!
|
||||
\v 16 መልእክታችሁን የሚያምንና የሚጠመቅን ሰው ሁሉ እግዚአብሔር ያድነዋል፡፡ ማያምን ሰው ላይ ግን ይፈርድበታል።
|
||||
\v 14 በኋላም ኢየሱስ ለአሥራ አንዱ ሐዋርያት በማዕድ ላይ ሳሉ ተገለጠላቸው፡፡ ከሙታን ከተነሣ በኋላም ያዩት ሰዎች የነገሩዋቸውን ባለማመናቸው የልባቸውን ጥንካሬ ነቀፈ፡፡ \v 15 ለእነርሱንም “ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱና ወንጌልን ለሁሉም ሰው ስበኩ! \v 16 መልእክታችሁን የሚያምንና የሚጠመቅን ሰው ሁሉ እግዚአብሔር ያድነዋል፡፡ ማያምን ሰው ላይ ግን ይፈርድበታል።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 17 በወንጌል የሚያምኑ ሰዎች ተኣምራትን ያደርጋሉ፡፡እኔ ከእነርሱ ጋር መሆኔን ለማሳየት ተዐምራትን ያደርጋሉ ። በኃይሌ እንደነዚህ ያሉ ተዓምራትን ያደርጋሉ፥ ክፉ መናፍስትን ያስወጣሉ።በማያዉቁት ቋንቋም ይናገራሉ፡፡
|
||||
\v 18 ዕባብን ቢይዙ ወይም መርዝነት ያለውን ፈሳሽ ቢጠጡ አይጐዱም፡፡ በድውዮች ላይ ዕጆቻቸውን በጫኑ ጊዜ እግዚአብሔር ሕሙማኑን ይፈውሳቸዋል” አላቸው፡፡
|
||||
\v 17 በወንጌል የሚያምኑ ሰዎች ተኣምራትን ያደርጋሉ፡፡እኔ ከእነርሱ ጋር መሆኔን ለማሳየት ተዐምራትን ያደርጋሉ ። በኃይሌ እንደነዚህ ያሉ ተዓምራትን ያደርጋሉ፥ ክፉ መናፍስትን ያስወጣሉ።በማያዉቁት ቋንቋም ይናገራሉ፡፡ \v 18 ዕባብን ቢይዙ ወይም መርዝነት ያለውን ፈሳሽ ቢጠጡ አይጐዱም፡፡ በድውዮች ላይ ዕጆቻቸውን በጫኑ ጊዜ እግዚአብሔር ሕሙማኑን ይፈውሳቸዋል” አላቸው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 19 19 ጌታ ኢየሱስ ይህን ለደቀ መዛሙርቱ ከነገራቸው በኋላ፥ እግዚአብሔር ወደ ሰማይ ወሰደው፡፡ በዚያም ከእርሱ ጋር ይገዛ ዘንድ በእግዚአብሔር ቀኝ በዙፋኑ ተቀመጠ፡፡
|
||||
\v 20 20 ደቀ መዛሙርቱም ከኢየሩሳሌም ወጥተው በየሥፍራው ሰበኩ፡፡ በሚሄዱበት ሥፍራም ሁሉ ጌታ ተኣምራትን እንዲሠሩ ያስችላቸው ነበር። ያንንም በማድረግ የእግዚአብሔር መልእክት ዕውነተኛ መሆኑን ለሰዎች አሳየ፡፡
|
||||
\v 19 ጌታ ኢየሱስ ይህን ለደቀ መዛሙርቱ ከነገራቸው በኋላ፥ እግዚአብሔር ወደ ሰማይ ወሰደው፡፡ በዚያም ከእርሱ ጋር ይገዛ ዘንድ በእግዚአብሔር ቀኝ በዙፋኑ ተቀመጠ፡፡
|
||||
\v 20 ደቀ መዛሙርቱም ከኢየሩሳሌም ወጥተው በየሥፍራው ሰበኩ፡፡ በሚሄዱበት ሥፍራም ሁሉ ጌታ ተኣምራትን እንዲሠሩ ያስችላቸው ነበር። ያንንም በማድረግ የእግዚአብሔር መልእክት ዕውነተኛ መሆኑን ለሰዎች አሳየ፡፡
|
|
@ -318,6 +318,7 @@
|
|||
"16-title",
|
||||
"16-01",
|
||||
"16-03",
|
||||
"16-05",
|
||||
"16-08",
|
||||
"16-09",
|
||||
"16-12",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue