am_mic_text_ulb/06/16.txt

6 lines
364 B
Plaintext

\v 16 የዖምሪን ሥርዐት
የአክዓብን ቤት ተግባርም አጥብቀህ ይዘሃል
በምክራቸው መሠረት ኖረሃል፡፡
ስለዚህ አንተንና ከተማህን ለውድመት
ሕዝብህንም ለመዘባበቻ አሳልፌ እሰጣለሁ
በሕዝቤ ላይ የተሰነዘረውን ነቀፋ ትሸከማለህ፡፡