12 lines
718 B
Plaintext
12 lines
718 B
Plaintext
\v 6 ለልዑል አምላክ ለመስገድ በምመጣበት ጊዜ፣
|
|
ለያህዌ ምን ይዤ ልምጣ?
|
|
የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲሆኑ የአንድ ዓመት ጥጃ ይዤ ልምጣን?
|
|
\v 7 በሺህ የሚቆጠሩ ዐውራ በጐችን
|
|
ወይስ የአሥር ሺህ ወንዞች የሚያህል ዘይት ባቀርብለት ያህዌ ይደሰት ይሆን?
|
|
ስለ መተላለፌ የበኩር ልጄን፣
|
|
ስለ ኃጢአቴስ የአካሌን ፍሬ ልስጥን?
|
|
\v 8 ሰው ሆይ፣ መልካሙን፣
|
|
ያህዌ ከአንተ የሚፈልገውን ነግሮሃል
|
|
ፍትሕ አድርግ፤
|
|
ደግነትን ውደድ፤
|
|
ከአምላክህ ጋር በትሕትና ተመላለስ፡፡ |