am_mic_text_ulb/04/13.txt

6 lines
377 B
Plaintext

\v 13 ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹‹ቀንድሽን እንደ ብረት፣
ሰኮናሽን እንደ ናስ አደርጋለሁ
ብዙ ሕዝቦችን ታደቂያለሽ
የጽዮን ልጅ ሆይ፣ ተነሥተሸ አበራዪ፡፡
በግፍ የሰበሰቡትን ሀብት ለራሴ
ሀብታቸውንም ለምድር ሁሉ ጌታ አቀርባለሁ፡፡››