|
\v 5 ‹‹ጥቅም የሚያገኙበት ሲሆን፣ ‹‹ብልጽግና ይሆናል›› ይላሉ፤
|
|
ጥቅም በማያገኙበት ጊዜ ግን፣ ‹ጦርነት ይመጣባችኃል› እያሉ በማወጅ ሕዝቡን ያስታሉ፡፡
|
|
\v 6 ስለዚህ ራእይ የማታዩበት ሌሊት ይሆንባችኃል
|
|
ሌሊት ስለሚሆንባችሁ ንግርት አታደርጉም፡፡
|
|
በነቢያት ላይ ፀሐይ ትጠልቅባቸዋለች
|
|
ቀኑ እነርሱ ላይ ይጨልማል፡፡
|
|
\v 7 ባለ ራእዮች ያፍራሉ
|
|
ንግርተኞችም ይዋረዳሉ
|
|
ከእኔ ዘንድ መልስ የለምና
|
|
ሁሉም ፊታቸውን ይሸፍናሉ፡፡ |