11 lines
737 B
Plaintext
11 lines
737 B
Plaintext
\v 6 ‹‹ትንቢት አትናገር››
|
|
ምንም ውርደት አይደርስብንም፤ ስለ እነዚህ
|
|
ነገሮች ትንቢት አትናገር ይላሉ፡፡
|
|
\v 7 የያዕቆብ ቤት ሆይ፣ እንደህ መባል ነበረበትን?
|
|
የያህዌ ትዕግሥት አልቋልን?
|
|
እነዚህስ የእርሱ ድርጊቶች ናቸውን?
|
|
አካሄዳቸው ቀና ለሆነ ሰዎች
|
|
ቃሎቼ መልካም አያደርጉምን?
|
|
\v 8 በመጨረሻ በሕዝቤ ላይ በጠላትነት ተነሥታችኃል
|
|
ከጦርነት በኃላ ሰላም ነው ብለው ወደሚያስቡት እንደሚመለሱ ወታደሮች
|
|
ምንም ሳይጠራጠሩ የሚያልፉ ሰዎችን ልብስ ገፋችኃል፡፡ |