11 lines
718 B
Plaintext
11 lines
718 B
Plaintext
\v 3 ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
|
በዚያ ሕዝብ ላይ ጥፋት አመጣለሁ
|
|
ከዚህም ልታመልጡ አትችሉም፡፡
|
|
ያ የመከራ ጊዜ ስለሚሆን
|
|
ከእንግዲህ በእብሪት አትኖሩም፡፡
|
|
\v 4 በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
|
|
በሐዘን እንጉርጉሮ እንዲህ እያሉ ያፌዙባችኃል
|
|
እኛ እስራኤላውያን ፈጽሞ ጠፍተናል
|
|
ያህዌ የሕዝቤን ንብረት ወስዶ
|
|
ርስታችንንም ለከሐሂዲዎች አከፋፈለ
|
|
\v 5 ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ ርስት በዕጣ የሚከፋፈሉ ልጆች አይኖሯችሁም፡፡ |