Mon Jun 19 2017 16:18:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 16:18:55 +03:00
parent dd79d506cb
commit db0f1acc5c
7 changed files with 18 additions and 18 deletions

View File

@ -1,12 +1,12 @@
\v 3 \v 4 \v 5 3. ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
\v 3 3. ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
በዚያ ሕዝብ ላይ ጥፋት አመጣለሁ
ከዚህም ልታመልጡ አትችሉም፡፡
ያ የመከራ ጊዜ ስለሚሆን
ከእንግዲህ በእብሪት አትኖሩም፡፡
4. በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
\v 4 4. በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
በሐዘን እንጉርጉሮ እንዲህ እያሉ ያፌዙባችኃል
እኛ እስራኤላውያን ፈጽሞ ጠፍተናል
ያህዌ የሕዝቤን ንብረት ወስዶ
ርስታችንንም ለከሐሂዲዎች አከፋፈለ
5. ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ
\v 5 5. ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ
ርስት በዕጣ የሚከፋፈሉ ልጆች አይኖሯችሁም፡፡

View File

@ -1,11 +1,11 @@
\v 6 \v 7 \v 8 6. ‹‹ትንቢት አትናገር››
\v 6 ‹‹ትንቢት አትናገር››
ምንም ውርደት አይደርስብንም፤ ስለ እነዚህ
ነገሮች ትንቢት አትናገር ይላሉ፡፡
7. የያዕቆብ ቤት ሆይ፣ እንደህ መባል ነበረበትን?
\v 7 የያዕቆብ ቤት ሆይ፣ እንደህ መባል ነበረበትን?
የያህዌ ትዕግሥት አልቋልን?
እነዚህስ የእርሱ ድርጊቶች ናቸውን?
አካሄዳቸው ቀና ለሆነ ሰዎች
ቃሎቼ መልካም አያደርጉምን?
8. በመጨረሻ በሕዝቤ ላይ በጠላትነት ተነሥታችኃል
\v 8 በመጨረሻ በሕዝቤ ላይ በጠላትነት ተነሥታችኃል
ከጦርነት በኃላ ሰላም ነው ብለው ወደሚያስቡት እንደሚመለሱ ወታደሮች
ምንም ሳይጠራጠሩ የሚያልፉ ሰዎችን ልብስ ገፋችኃል፡፡

View File

@ -1,8 +1,8 @@
\v 9 \v 10 \v 11 9. የወገኔን ሴቶች ከሚወዱት ቤታቸው አባረራችሁ
\v 9 የወገኔን ሴቶች ከሚወዱት ቤታቸው አባረራችሁ
በረከቴን ለዘላለም ከልጆቻቸው ወሰዳችሁ፡፡
10. በርኩሰት ምክንያት ከባድ ጥፋት ስለሚመጣ
\v 10 በርኩሰት ምክንያት ከባድ ጥፋት ስለሚመጣ
እዚህ ቦታ መቆየት አትችሉም፤
ስለዚህ ተነሥታችሁ ሂዱ፡፡
11. አንድ ሰው በሐሰት መንፈስ ተነሣሥቶ
\v 11 አንድ ሰው በሐሰት መንፈስ ተነሣሥቶ
‹‹ስለ ወይን ጠጅና ጠንካራ መጠጥ ትንቢት እናገራለሁ›› ቢል፤
በእነዚህ ሰዎች ዘንድ እንደ ነቢይ ይቆጠራል፡፡

View File

@ -1,8 +1,8 @@
\v 12 \v 13 12. ያዕቆብ ሆ በእርግጥ ሁላችሁንም እሰበስባለሁ፤
\v 12 ያዕቆብ ሆ በእርግጥ ሁላችሁንም እሰበስባለሁ፤
የእስራኤልን ትሩፍ ጉረኖ ውስጥ እንዳለ በጐች
በመሰማሪያ ላይ እንዳለ መንጋ አመጣቸዋለሁ፡፡
ከሕዝቡ ብዛት የተነሣ ታላቅ ጩኸት ይሆናል፡፡
13. መንገዳቸውን የሚከፍትላቸው መሪ ከእነርሱ ፊት ፊት ይሄዳል
\v 13 መንገዳቸውን የሚከፍትላቸው መሪ ከእነርሱ ፊት ፊት ይሄዳል
እነርሱም ተግተልትለው በበሩ ይወጣሉ
ንጉሣቸው ፊት ፊታቸው ይሄዳል፤
ያህዌ መሪያቸው ይሆናል፡፡

View File

@ -1,8 +1,8 @@
\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 1. ከዚያም እኔ እንዲህ አልሁ፤
\c 3 \v 1 ከዚያም እኔ እንዲህ አልሁ፤
‹‹እናንተ የያዕቆብ መሪዎች
የእስራኤልም ቤት ገዦች አድምጡ፤
ፍትሕን ማወቅ ይገባችሁ አልነበረምን?
2. እናንተ ግን መልካሙን ጠላችሁ
\v 2 እናንተ ግን መልካሙን ጠላችሁ
ክፉን ወደዳችሁ
ቆዳቸውን ገፈፋችሁ
ሥጋቸውን ከአጥንታቸው ጋጣችሁ
@ -11,7 +11,7 @@
ዐጥንቶቻቸውን ሰባበራችሁ፤
በመጥበሻ እንደሚጠበስ
በድስት እንደሚቀቀል ሥጋ ቆራረጣችኃቸው፡፡
3. እናንተ መሪዎች ወደ ያህዌ ትጮኻላችሁ
\v 3 እናንተ መሪዎች ወደ ያህዌ ትጮኻላችሁ
እርሱ ግን አይሰማችሁም፡፡
ከክፉ ሥራችሁ የተነሣ
በዚያ ጊዜ ፊቱን ከእናንተ ይሰውራል፡፡

View File

@ -1 +1 @@
\v 4 4. ሕዝቤን ስለሚያስቱ ነቢያት ያህዌ እንዲህ ይላል፤
\v 4 ሕዝቤን ስለሚያስቱ ነቢያት ያህዌ እንዲህ ይላል፤

View File

@ -1,10 +1,10 @@
\v 5 \v 7 5. ‹‹ጥቅም የሚያገኙበት ሲሆን፣ ‹‹ብልጽግና ይሆናል›› ይላሉ፤
\v 5 ‹‹ጥቅም የሚያገኙበት ሲሆን፣ ‹‹ብልጽግና ይሆናል›› ይላሉ፤
ጥቅም በማያገኙበት ጊዜ ግን፣ ‹ጦርነት ይመጣባችኃል› እያሉ በማወጅ ሕዝቡን ያስታሉ፡፡
\v 6 6. ስለዚህ ራእይ የማታዩበት ሌሊት ይሆንባችኃል
\v 6 ስለዚህ ራእይ የማታዩበት ሌሊት ይሆንባችኃል
ሌሊት ስለሚሆንባችሁ ንግርት አታደርጉም፡፡
በነቢያት ላይ ፀሐይ ትጠልቅባቸዋለች
ቀኑ እነርሱ ላይ ይጨልማል፡፡
7. ባለ ራእዮች ያፍራሉ
\v 7 ባለ ራእዮች ያፍራሉ
ንግርተኞችም ይዋረዳሉ
ከእኔ ዘንድ መልስ የለምና
ሁሉም ፊታቸውን ይሸፍናሉ፡፡