Mon Jun 19 2017 16:18:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
dd79d506cb
commit
db0f1acc5c
|
@ -1,12 +1,12 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
\v 3 3. ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
በዚያ ሕዝብ ላይ ጥፋት አመጣለሁ
|
||||
ከዚህም ልታመልጡ አትችሉም፡፡
|
||||
ያ የመከራ ጊዜ ስለሚሆን
|
||||
ከእንግዲህ በእብሪት አትኖሩም፡፡
|
||||
4. በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
|
||||
\v 4 4. በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
|
||||
በሐዘን እንጉርጉሮ እንዲህ እያሉ ያፌዙባችኃል
|
||||
እኛ እስራኤላውያን ፈጽሞ ጠፍተናል
|
||||
ያህዌ የሕዝቤን ንብረት ወስዶ
|
||||
ርስታችንንም ለከሐሂዲዎች አከፋፈለ
|
||||
5. ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ
|
||||
\v 5 5. ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ
|
||||
ርስት በዕጣ የሚከፋፈሉ ልጆች አይኖሯችሁም፡፡
|
|
@ -1,11 +1,11 @@
|
|||
\v 6 \v 7 \v 8 6. ‹‹ትንቢት አትናገር››
|
||||
\v 6 ‹‹ትንቢት አትናገር››
|
||||
ምንም ውርደት አይደርስብንም፤ ስለ እነዚህ
|
||||
ነገሮች ትንቢት አትናገር ይላሉ፡፡
|
||||
7. የያዕቆብ ቤት ሆይ፣ እንደህ መባል ነበረበትን?
|
||||
\v 7 የያዕቆብ ቤት ሆይ፣ እንደህ መባል ነበረበትን?
|
||||
የያህዌ ትዕግሥት አልቋልን?
|
||||
እነዚህስ የእርሱ ድርጊቶች ናቸውን?
|
||||
አካሄዳቸው ቀና ለሆነ ሰዎች
|
||||
ቃሎቼ መልካም አያደርጉምን?
|
||||
8. በመጨረሻ በሕዝቤ ላይ በጠላትነት ተነሥታችኃል
|
||||
\v 8 በመጨረሻ በሕዝቤ ላይ በጠላትነት ተነሥታችኃል
|
||||
ከጦርነት በኃላ ሰላም ነው ብለው ወደሚያስቡት እንደሚመለሱ ወታደሮች
|
||||
ምንም ሳይጠራጠሩ የሚያልፉ ሰዎችን ልብስ ገፋችኃል፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 9 \v 10 \v 11 9. የወገኔን ሴቶች ከሚወዱት ቤታቸው አባረራችሁ
|
||||
\v 9 የወገኔን ሴቶች ከሚወዱት ቤታቸው አባረራችሁ
|
||||
በረከቴን ለዘላለም ከልጆቻቸው ወሰዳችሁ፡፡
|
||||
10. በርኩሰት ምክንያት ከባድ ጥፋት ስለሚመጣ
|
||||
\v 10 በርኩሰት ምክንያት ከባድ ጥፋት ስለሚመጣ
|
||||
እዚህ ቦታ መቆየት አትችሉም፤
|
||||
ስለዚህ ተነሥታችሁ ሂዱ፡፡
|
||||
11. አንድ ሰው በሐሰት መንፈስ ተነሣሥቶ
|
||||
\v 11 አንድ ሰው በሐሰት መንፈስ ተነሣሥቶ
|
||||
‹‹ስለ ወይን ጠጅና ጠንካራ መጠጥ ትንቢት እናገራለሁ›› ቢል፤
|
||||
በእነዚህ ሰዎች ዘንድ እንደ ነቢይ ይቆጠራል፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. ያዕቆብ ሆ በእርግጥ ሁላችሁንም እሰበስባለሁ፤
|
||||
\v 12 ያዕቆብ ሆ በእርግጥ ሁላችሁንም እሰበስባለሁ፤
|
||||
የእስራኤልን ትሩፍ ጉረኖ ውስጥ እንዳለ በጐች
|
||||
በመሰማሪያ ላይ እንዳለ መንጋ አመጣቸዋለሁ፡፡
|
||||
ከሕዝቡ ብዛት የተነሣ ታላቅ ጩኸት ይሆናል፡፡
|
||||
13. መንገዳቸውን የሚከፍትላቸው መሪ ከእነርሱ ፊት ፊት ይሄዳል
|
||||
\v 13 መንገዳቸውን የሚከፍትላቸው መሪ ከእነርሱ ፊት ፊት ይሄዳል
|
||||
እነርሱም ተግተልትለው በበሩ ይወጣሉ
|
||||
ንጉሣቸው ፊት ፊታቸው ይሄዳል፤
|
||||
ያህዌ መሪያቸው ይሆናል፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 1. ከዚያም እኔ እንዲህ አልሁ፤
|
||||
\c 3 \v 1 ከዚያም እኔ እንዲህ አልሁ፤
|
||||
‹‹እናንተ የያዕቆብ መሪዎች
|
||||
የእስራኤልም ቤት ገዦች አድምጡ፤
|
||||
ፍትሕን ማወቅ ይገባችሁ አልነበረምን?
|
||||
2. እናንተ ግን መልካሙን ጠላችሁ
|
||||
\v 2 እናንተ ግን መልካሙን ጠላችሁ
|
||||
ክፉን ወደዳችሁ
|
||||
ቆዳቸውን ገፈፋችሁ
|
||||
ሥጋቸውን ከአጥንታቸው ጋጣችሁ
|
||||
|
@ -11,7 +11,7 @@
|
|||
ዐጥንቶቻቸውን ሰባበራችሁ፤
|
||||
በመጥበሻ እንደሚጠበስ
|
||||
በድስት እንደሚቀቀል ሥጋ ቆራረጣችኃቸው፡፡
|
||||
3. እናንተ መሪዎች ወደ ያህዌ ትጮኻላችሁ
|
||||
\v 3 እናንተ መሪዎች ወደ ያህዌ ትጮኻላችሁ
|
||||
እርሱ ግን አይሰማችሁም፡፡
|
||||
ከክፉ ሥራችሁ የተነሣ
|
||||
በዚያ ጊዜ ፊቱን ከእናንተ ይሰውራል፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 4 4. ሕዝቤን ስለሚያስቱ ነቢያት ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
\v 4 ሕዝቤን ስለሚያስቱ ነቢያት ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
|
@ -1,10 +1,10 @@
|
|||
\v 5 \v 7 5. ‹‹ጥቅም የሚያገኙበት ሲሆን፣ ‹‹ብልጽግና ይሆናል›› ይላሉ፤
|
||||
\v 5 ‹‹ጥቅም የሚያገኙበት ሲሆን፣ ‹‹ብልጽግና ይሆናል›› ይላሉ፤
|
||||
ጥቅም በማያገኙበት ጊዜ ግን፣ ‹ጦርነት ይመጣባችኃል› እያሉ በማወጅ ሕዝቡን ያስታሉ፡፡
|
||||
\v 6 6. ስለዚህ ራእይ የማታዩበት ሌሊት ይሆንባችኃል
|
||||
\v 6 ስለዚህ ራእይ የማታዩበት ሌሊት ይሆንባችኃል
|
||||
ሌሊት ስለሚሆንባችሁ ንግርት አታደርጉም፡፡
|
||||
በነቢያት ላይ ፀሐይ ትጠልቅባቸዋለች
|
||||
ቀኑ እነርሱ ላይ ይጨልማል፡፡
|
||||
7. ባለ ራእዮች ያፍራሉ
|
||||
\v 7 ባለ ራእዮች ያፍራሉ
|
||||
ንግርተኞችም ይዋረዳሉ
|
||||
ከእኔ ዘንድ መልስ የለምና
|
||||
ሁሉም ፊታቸውን ይሸፍናሉ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue