\v 10 ኢየሱስም ይህን ዐወቆ እንዲህ አላቸው፣ ‹‹ይህችን ሴት ለምን ታስቸግሯታላችሁ? ለእኔ መልካም ነገር አድርጋለች፡፡ \v 11 ድኾች ሁሌም ከእናንተ ጋር ናቸው፤ እኔ ግን ሁሌ ከእናንተ ጋር አልሆንም፡፡