\v 24 ከዚያም አንድ ታላንት የተቀበለው አገልጋይ መጥቶ፣ “ጌታው፣ ካልዘራህበት የምታጭድ፣ ካልበተንህበት የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ። \v 25 ስለዚህ ፈራሁ፤ ታላንትህን መሬት ውስጥ ቀበርሁት። ታላንትህ ይኸውልህ አለው።