am_mat_text_ulb/25/22.txt

1 line
474 B
Plaintext

\v 22 ሁለት ታላንት ተቀብሎ የነበረው አገልጋይም መጥቶ፣ ‘ጌታው፣ ሁለት ታላንት ሰጥተኸኝ ነበር። ሌላ ሁለት ታላንት አትርፌአለሁ’ አለ። \v 23 ጌታውም፣ “አንተ መልካምና ታማኝ አገልጋይ ደግ አደረግህ! በጥቂት ነገሮች ታምነሃል፤ በብዙ ነገሮች ላይ እሾምሃለሁ። ወደ ጌታህ ደስታ ግባ’ አለው።