am_mat_text_ulb/21/38.txt

1 line
329 B
Plaintext

\v 38 \v 39 38 የወይን ገበሬዎቹ ግን ልጁን ባዩ ጊዜ፣ እርስ በርሳቸው፣’ይህ ወራሹ ነው፤ ኑ፣ እንግደለውና ርስቱን እንውረስ’ ተባባሉ። 39 ስለዚህ ያዙትና ከወይኑ የአትክልት ስፍራ ወደ ውጭ ጣሉት፤ ገደሉትም።