am_mat_text_ulb/21/18.txt

1 line
389 B
Plaintext

\v 18 \v 19 18 ኢየሱስ ጠዋት ወደ ከተማው ሲመለስ፣ ተራበ፦ 19 በመንገድ ዳር አንዲት የበለስስ ተክል አየና ወደ እርሷ ሄደ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም። “ሁለተኛ ከቶ ፍሬ አይገኝብሽ” አላት። የበለስ ተክሊቱም ወዲያውኑ ደረቀች።