am_mat_text_ulb/21/04.txt

1 line
292 B
Plaintext

\v 4 \v 5 4 ይህ የሆነው፣5“እነሆ፣ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያና በውርንጫዋ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል ብላችሁ ለጽዮን ልጅ ንገሯት” ተብሎ በነብዩ የተተነበየው ይፈጸም ዘንድ ነው።