am_mat_text_ulb/25/31.txt

1 line
367 B
Plaintext

\v 31 የሰው ልጅ በክብሩ ከመላእክቱ ሁሉ ጋር ሲመጣ፣ በክብር ዙፋኑ ላይ ይቀመጣል። \v 32 አሕዛብ ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛ በጎችን ከፍየሎች እንደሚለይ ሕዝቡን ይለያቸዋል። \v 33 በጎቹን በቀኙ፣ ፍየሎቹን በግራው ያደርጋቸዋል።