am_mat_text_ulb/21/04.txt

4 lines
291 B
Plaintext

\v 4 ይህ የሆነው፣
\v 5 “እነሆ፣ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ
በአህያና በውርንጫዋ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል ብላችሁ ለጽዮን ልጅ ንገሯት”
ተብሎ በነቢዩ የተተነበየው ይፈጸም ዘንድ ነው።