am_mat_text_ulb/12/19.txt

6 lines
365 B
Plaintext

\v 19 አይጨቃጨቅም ወይም አይጮህም፤
ወይም ማንም ድምፁን በጐዳናዎች ላይ አይሰማም።
\v 20 ፍርድን ለድል እስኪያበቃ ድረስ፤
የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም፣
የሚጤሰውንም የጧፍ ክር አያጠፋም፣
\v 21 አሕዛብም በስሙ ይታመናሉ።''