am_mat_text_ulb/11/28.txt

3 lines
410 B
Plaintext

\v 28 እናንተ ደካሞች፣ ሸክም የከበዳችሁ ሁሉ ወደ እኔ ኑ፣ እኔም ዕረፍት እሰጣችኋላሁ፡፡
\v 29 ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ፣ ከእኔም ተማሩ፣ እኔ የዋህና በልቤ ትሁት ነኝ፣ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፡፡
\v 30 ቀንበሬ ቀላል፣ ሸክሜም የማይከብድ ነው፡፡