am_mat_text_ulb/09/29.txt

3 lines
382 B
Plaintext

\v 29 ከዚያም ኢየሱስ ዐይኖቻቸውን ዳስሶ፣ ''እንደ እምነታችሁ ይሁንላችሁ'' አላቸው።
\v 30 ዐይኖቻቸውም ተከፈቱ። ከዚያም ኢየሱስ፣''ይህንን ማንም እንዳያውቅ'' ብሎ በጥብቅ አዘዛቸው።
\v 31 ሁለቱ ሰዎች ግን ሄደው ወሬውን በየቦታው አዳረሱት።