\v 23 ኢየሱስም ወደ ሹሙ ቤት በገባ ጊዜ፣ዋሽንት የሚነፉትንና የሚንጫጩትን አይቶ፣
\v 24 ''ወደዚያ ዞር በሉ፣ ልጅቷ ተኝታለች እንጂ አልሞተችም''አላቸው። እነርሱ ግን በማፌዝ ሳቁበት።