am_mat_text_ulb/04/21.txt

1 line
439 B
Plaintext

\v 21 ኢየሱስ ከዚያ ዐለፍ እንዳለም ሁለት ሌሎች ወንድማማቾችን፣ የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብንና ወንድሙን ዮሐንስን አየ፤ ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በጀልባ ውስጥ መረቦቻቸውን ያበጃጁ ነበር፡፡ ኢየሱስም ጠራቸው፡፡ \v 22 ወዲያውኑ ጀልባዋንና አባታቸውን ትተው ተከተሉት፡፡