From e2abb08eedb3234b75a7cbcd5859e7f926b86ff0 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Mon, 25 Sep 2017 14:50:05 +0300 Subject: [PATCH] Mon Sep 25 2017 14:50:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 03/10.txt | 2 +- 03/13.txt | 2 +- manifest.json | 1 - 3 files changed, 2 insertions(+), 3 deletions(-) diff --git a/03/10.txt b/03/10.txt index 392afeb..394e529 100644 --- a/03/10.txt +++ b/03/10.txt @@ -1 +1 @@ -\v 10 አሁን መጥረቢያው በዛፎቹ ሥር ተቀምጦአል። ስለዚህ መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል በእሳት ውስጥም ይጣላል። \v 11 እኔ ለንስሐ የማጠምቃችሁ በውሃ ነው፤ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቃል፤ ጫማውን መሸከምም እንኳ አይገባኝም። እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል። \v 12 ዐውድማውን ፈጽሞ ለማጥራትና ስንዴውን በጎተራ ውስጥ ለመክተት መንሹ በእጁ ነው። ገለባን ግን ፈጽሞ በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል። \ No newline at end of file +\v 10 አሁን መጥረቢያው በዛፎቹ ሥር ተቀምጦአል። ስለዚህ መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል በእሳት ውስጥም ይጣላል። \v 11 እኔ ለንስሐ የማጠምቃችሁ በውሃ ነው፤ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቃል፤ ጫማውን መሸከምም እንኳ አይገባኝም። እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል። \v 12 ዐውድማውን ፈጽሞ ለማጥራትና ስንዴውን በጎተራ ውስጥ ለመክተት መንሹ በእጁ ነው። ገለባውን ግን ፈጽሞ በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል። \ No newline at end of file diff --git a/03/13.txt b/03/13.txt index 04ff221..07d9c0b 100644 --- a/03/13.txt +++ b/03/13.txt @@ -1 +1 @@ -\v 13 ከዚያም ኢየሱስ በዮሐንስ እጅ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ መጣ። \v 14 ነገር ግን "እኔ አንተ እንድታጠምቀኝ ሲገባ፣ አንተ እንዴት ወደ እኔ ትመጣለህ?" በማለት ሊያስቆመው ሞከረ። \v 15 ኢየሱስም መልሶ "አሁን ይህን ፍቀድ፤ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ለእኛ ተገቢ ነውና" አለው። ከዚያም በኋላ ዮሐንስ ፈቀደለት። \ No newline at end of file +\v 13 ከዚያም ኢየሱስ በዮሐንስ እጅ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ መጣ። \v 14 ነገር ግን "እኔ አንተ እንድታጠምቀኝ ሲገባ፣ አንተ እንዴት ወደ እኔ ትመጣለህ?" በማለት ሊያስቆመው ሞከረ። \v 15 ኢየሱስም መልሶ፣ "አሁን ይህን ፍቀድ፤ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ለእኛ ተገቢ ነውና" አለው። ከዚያም በኋላ ዮሐንስ ፈቀደለት። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 5d2cd40..ac35758 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -67,7 +67,6 @@ "03-04", "03-07", "03-10", - "03-13", "03-16", "04-01", "04-05",