diff --git a/21/01.txt b/21/01.txt new file mode 100644 index 0000000..eb25fe5 --- /dev/null +++ b/21/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 21 \v 1 \v 2 \v 3 1 ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሲቀርቡ፣ በደብረ ዘይት ወዳለው ወደ ቤተፋጌ መጡ፤ 2 ከዚያም ኢየሱስ እንዲህ በማለት ሁለት ደቀ መዛሙርት ላከ፦ “ወደሚቀጥለው መንደር ሂዱ፤ አህያም ከነውርንጫዋ ታስራ ታገኛላችሁ። ፈትታችሁ ወደ እኔ አምጧቸው፤ 3 ማንም ስለዚያ አንዳች ቢናገራችሁ፤ እርሱም ከእናንተ ጋር ፈጥኖ ይሰዳቸዋል።” \ No newline at end of file diff --git a/21/04.txt b/21/04.txt new file mode 100644 index 0000000..1db1478 --- /dev/null +++ b/21/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4 ይህ የሆነው፣5“እነሆ፣ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያና በውርንጫዋ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል ብላችሁ ለጽዮን ልጅ ንገሯት” ተብሎ በነብዩ የተተነበየው ይፈጸም ዘንድ ነው። \ No newline at end of file diff --git a/21/06.txt b/21/06.txt new file mode 100644 index 0000000..54c28fe --- /dev/null +++ b/21/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 \v 8 6ከዚያም ደቀ መዛሙርቱ ሄደው ልክ ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ። 7 አህያይቱንና ውርንጫዋን አመጡ፤ ልብሳቸውንም አደረጉባቸውና ኢየሱስ ተቀመጠባቸው። 8 ከሕዝቡ አብዛኞቹ ልብሳቸውን በመንገድ ላይ አነጠፉ፣ ሌሎችም የዘንባባ ዝንጣፊ እየቆረጡ በመንገድ ላይ አደረጉ። \ No newline at end of file diff --git a/21/09.txt b/21/09.txt new file mode 100644 index 0000000..9bd39c9 --- /dev/null +++ b/21/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 \v 11 9 ከኢየሱስ ፊት ይሄዱ የነበሩትና የተከተሉትም ሕዝብ፣ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ እርሱ የተባረከ ነው። ሆሣዕና በአርያም ይሁን!” በማለት ጮኹ። 10 ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ከተማይቱ በሞላ ታወከችና፣ “ይህ ማን ነው?” አለች። 11 ሕዝቡ፣ “ይህ ከገሊላ ናዝሬት የሆነው ነቢይ ኢየሱስ ነው” ብለው መለሱ። \ No newline at end of file diff --git a/21/12.txt b/21/12.txt new file mode 100644 index 0000000..98c7d7b --- /dev/null +++ b/21/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 12 ከዚያ በኋላ ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሄደ። በቤተ መቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን አስወጣ። የገንዘብ ለዋጮችን ጠረጴዛዎችና ወንበሮች ገለበጠ። 13 እንዲህም አላቸው፦ ‘ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል’ ተብሎ ተጽፏል። እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችሁት። 14 ከዚያም ዐይነ ስውሮችና ሽባዎች ወደ እርሱ ወደ ቤተ መቅደስ መጡ፤ እርሱም ፈወሳቸው። \ No newline at end of file diff --git a/21/15.txt b/21/15.txt new file mode 100644 index 0000000..ebaa14c --- /dev/null +++ b/21/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 \v 17 15 ነገር ግን የካህናት አለቆችና የሕግ መምህራን እርሱ ያደረጋቸውን ድንቅ ነገሮች ባዩና በቤተ መቅደስ ልጆች፣ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ” በማለት ሲጮኹ በሰሙ ጊዜ፣ ተቆጡ። 16 “ሕዝቡ የሚሉትን ትሰማለህን?” አሉት። ኢየሱስ፣ “አዎ! ነገር ግን ‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ’ የሚለውን ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው። 17 ከዚያም ኢየሱስ ትቷቸው ከከተማው ወጣና ወደ ቢታንያ ሄደ በዚያ ዐደረ። \ No newline at end of file diff --git a/21/18.txt b/21/18.txt new file mode 100644 index 0000000..bd3e4e1 --- /dev/null +++ b/21/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18 ኢየሱስ ጠዋት ወደ ከተማው ሲመለስ፣ ተራበ፦ 19 በመንገድ ዳር አንዲት የበለስስ ተክል አየና ወደ እርሷ ሄደ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም። “ሁለተኛ ከቶ ፍሬ አይገኝብሽ” አላት። የበለስ ተክሊቱም ወዲያውኑ ደረቀች። \ No newline at end of file diff --git a/21/20.txt b/21/20.txt new file mode 100644 index 0000000..3142514 --- /dev/null +++ b/21/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 2 ደቀ መዛሙርቱ ባዩአት ጊዜ ተደንቀው፣ “የበለስ ተክሊቱ እንዴት ወዲያውኑ ደረቀች?” አሉ። ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አላቸው፦”በእውነት እላችኋለሁ፣ እምነት ቢኖራችሁና ባትጠራጠሩ፣ በዚች የበለስ ተክል የሆነባትን ብቻ ሳይሆን፤ይህን ኮረብታ ከዚህ ተነሥተህ ወደ ባሕር ተወርወር እንኳ ብትሉት ይፈጸማል። 22 አምናችሁ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ።” \ No newline at end of file diff --git a/21/23.txt b/21/23.txt new file mode 100644 index 0000000..e3c745c --- /dev/null +++ b/21/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 23ኢየሱስ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ወደ እርሱ መጥተው፣ “በምን ሥልጣን እነዚህን ነገሮች ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ?” አሉ። 24 ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አላቸው፦ “እኔ ደግሞ አንድ ጥያቄ እጠይቃችኋለሁ። ያንን ከነገራችሁኝ እኔ ደግሞ በማን ሥልጣን እነዚህን ነገሮች እንደማደርግ እነግራችኋለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/21/25.txt b/21/25.txt new file mode 100644 index 0000000..00d3b87 --- /dev/null +++ b/21/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25 የዩሐንስ ጥምቀት ከየት መጣ ከሰማይ ነውን ወይስ ከሰዎች?” እርስ በርሳቸው እንዲህ በማለት ተነጋገሩ፦ “ከሰማይ ነው ብንለው፣ ‘ለምን አታምኑትም?’ ይለናል። 26 ነገር ግን ‘ከሰው ነው ብንል፣ ዮሐንስን እንደ ነቢይ ስለሚያዩት ሕዝቡን እንፈራለን።” 27 ከዚያም መልሰው ኢየሱስን፣ “አናውቅም” አሉት። እርሱ ደግሞ፣ “እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን ነገሮች እንደማደርግ አልነግራችሁም” አላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/21/28.txt b/21/28.txt new file mode 100644 index 0000000..5d84895 --- /dev/null +++ b/21/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 \v 30 28 ነገር ግን ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት፣ ወደ መጀመሪያው ሄዶ፣’ልጄ፣ ዛሬ ወደ ወይኑ አትክልት ስፍራ ሄደህ ሥራ’ አለው። 29 ልጁ መልሶ፣ ‘አልሄድም’ አለ፤ በኋላ ግን ዐሳቡን ለውጦ ሄደ። 30 ሰውዬውም ወደ ሁለተኛው ልጅ ሄደ ይህንኑ ነገረው። ይህኛው ልጅ መልሶ፣ ‘እሄዳለሁ፣ አባዬ’ አለ። ነገር ግን አልሄድም። \ No newline at end of file diff --git a/21/31.txt b/21/31.txt new file mode 100644 index 0000000..aeaa70c --- /dev/null +++ b/21/31.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 31 \v 32 31 ከዘለቁ ልጆች የአባቱን ትእዛዝ የፈጸመው የትኛው ነው? እነርሱ፣”የመጀመሪያው” አሉ። ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “እውነት እላችኋለሁ፣ ቀረጥ ሰብሳቢዎችና አመንዝራዎች ቀድመዋችሁ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ይገባሉ። 32 ዮሐንስ በጽድቅ መንገድ ወደ እናንተ መጥቶ ነበርና፤ እናንተ ግን አላመናችሁትም፤ ቀረጥ ሰብሳቢዎችና አመንዝራዎች ግን አመኑት። እናንተም ይህ ሲሆን አይታችሁ ታምኑት ዘንድ በኋላ እንኳ ንሰሐ አልገባችሁም። \ No newline at end of file diff --git a/21/33.txt b/21/33.txt new file mode 100644 index 0000000..d131d9b --- /dev/null +++ b/21/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 \v 34 3 ሌላም ምሳሌ ሰሙ። ሰፊ መሬት ያለው አንድ ሰው ነበር። የወይን አትክልት ተከለ፤ ዐጥር አጠረለት፤ የወይን መጥመቂያ ማሰለት፤ መጠበቂያ ማማ ሠራለት፤ ለወይን ገበሬዎችም አከራዩት ወደ ሌላ አገር ሄደ። 34 የወይን ፍሬ የሚሰበሰብበት ጊዜ እንደ ደረሰ፣ ፍሬውን እንዲቀበሉ ጥቂት አገልጋዮችን ላከ። \ No newline at end of file diff --git a/21/35.txt b/21/35.txt new file mode 100644 index 0000000..2985e80 --- /dev/null +++ b/21/35.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 35 \v 36 \v 37 35 የወይኑ ገበሬዎች ግን አገልጋዮቹን ያዙ፤ አንዱን ደበደቡት፣ ሌላውን ገደሉት፤ ሌላውንም በድንጋይ ወገሩት። 36 ባለቤቱ እንደ ገና ከፊተኞቹ የበዙ ሌሎች አገልጋዮችን ላከ፤ ነገር ግን የወይን ገበሬዎቹ ያንኑ አደረጉባቸው። 37 ከዚያ በኋላ ባለቤቱ፣ ‘ልጄንስ ያከብሩታል’ በማለት የገዛ ልጁን ላከ። \ No newline at end of file diff --git a/21/38.txt b/21/38.txt new file mode 100644 index 0000000..d430677 --- /dev/null +++ b/21/38.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 38 \v 39 38 የወይን ገበሬዎቹ ግን ልጁን ባዩ ጊዜ፣ እርስ በርሳቸው፣’ይህ ወራሹ ነው፤ ኑ፣ እንግደለውና ርስቱን እንውረስ’ ተባባሉ። 39 ስለዚህ ያዙትና ከወይኑ የአትክልት ስፍራ ወደ ውጭ ጣሉት፤ ገደሉትም። \ No newline at end of file diff --git a/21/40.txt b/21/40.txt new file mode 100644 index 0000000..51c3736 --- /dev/null +++ b/21/40.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 40 \v 41 40 እንግዲህ የወይኑ አትክልት ባለቤት በሚመጣበት እነዚያን የወይን ገበሬዎች ምን ያደርጋቸዋል?” 41 ሕዝቡ እንዲህ አሉት፦ “እነዚያን ክፉ ሰዎች እጅግ በጣም አሰቃቂ በሆነ መንገድ ያጠፋቸዋል፤ ከዚያም የወይኑን አትክልት ስፍራ ወይኑ በሚያፈራበት ጊዜ ገንዘቡን ለሚከፍሉ ለሌሎች የወይን ገበሬዎች ያከራየዋል።” \ No newline at end of file diff --git a/21/42.txt b/21/42.txt new file mode 100644 index 0000000..a20e66d --- /dev/null +++ b/21/42.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 42 42 ኢየሱስ እነርሱን፣ “ ‘ግንበኞች የናቁት ድንጋይ የማዕዘን ራስ ሆነ። ይህ ከጌታ ዘንድ ሆነ፤ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው ተብሎ የተጻፈውን ፈጽሞ አላነበባችሁም?’ \ No newline at end of file diff --git a/21/43.txt b/21/43.txt new file mode 100644 index 0000000..f1188b7 --- /dev/null +++ b/21/43.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 43 \v 44 43 ስለዚህ እላችኋለሁ፣ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ትወሰድና ፍሬዋን ለሚያፈራ ሕዝብ ትሰጣለች። 44 በዚህ ድንጋይ ላይ የሚወድቅ ሁሉ ይሰባበራል። ድንጋይ የሚወድቅበትን ሁሉ ግን ይፈጨዋል።” \ No newline at end of file diff --git a/21/45.txt b/21/45.txt new file mode 100644 index 0000000..aad04aa --- /dev/null +++ b/21/45.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 45 \v 46 45 የካህናት አለቆችና ፈሪሳውያን ምሳሌዎቹን በሰሙ ጊዜ፣ የተናገረው ስለ እነርሱ እንደሆነ ተረዱ። 46 ነገር ግን ሊይዙት በፈለጉ ጊዜ ሁሉ፣ ሰዎቹ እንደ ነቢይ ይቆጥሩት ስለ ነበር ሕዝቡን ፈሩ። a \ No newline at end of file diff --git a/23/01.txt b/23/01.txt new file mode 100644 index 0000000..8b02dd6 --- /dev/null +++ b/23/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 23 \v 1 ከዚያ በኋላ ኢየሱስ ለሕዝቡና ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ \v 2 ‹‹የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን በሙሴ ወንበር ተቀምጠዋል፡፡ \v 3 ስለዚህ የሚያዝዙዋችሁን ሁሉ አድርጉ፤ አክብሩትም፡፡ እነርሱ የሚያደርጉትን ግን አታደርጉ፤ ምክንያቱም እነርሱ ራሳቸው የሚናገሩትን አያደርጉትም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/04.txt b/23/04.txt new file mode 100644 index 0000000..6f3c999 --- /dev/null +++ b/23/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 ለመሸከም የሚያስቸግር ከባድ ሸክም አንሥተው ሰዎች ትከሻ ላይ ይጭናሉ፡፡ እነርሱ ራሳቸው ግን መሸከም ቀርቶ በጣታቸው ሊያነሡት እንኳ አይፈልጉም፡፡ \v 5 የሚያደርጉትን ሁሉ የሚያደርጉት በሰዎች ለመታየት ነው፤ አሸንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ የልብሳቸውንም ዘርፍ ያስረዝማሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/06.txt b/23/06.txt new file mode 100644 index 0000000..4cc3b59 --- /dev/null +++ b/23/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 ግብዣ ላይ የከበሬታ ቦታዎችንና በምኵራብ ውስጥ የተለየ መቀመጫ እንዲሰጣቸው ይፈልጋሉ፤ \v 7 በገበያ ቦታ ሰዎች የተለየ ክብር እንዲሰጧቸውና፣ ‹መምህር› በማለት እንዲጠሩዋቸው ይፈልጋሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/08.txt b/23/08.txt new file mode 100644 index 0000000..e099ab5 --- /dev/null +++ b/23/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 እናንተ ግን ያላችሁ አንድ መምህር ብቻ ስለሆነና ሁላችሁም ወንድማማች ስለሆናችሁ ‹መምህር› ተብላችሁ አትጠሩ፡፡ \v 9 በምድር ላይ ማንንም አባት ብላችሁ አትጥሩ፤ ምክንያቱም በሰማይ የሚኖር አንድ አባት ብቻ አላችሁ፡፡ \v 10 ‹ሊቅም› ተብላችሁ አትጠሩ፤ ምክንያቱም ያላችሁ አንድ ሊቅ ብቻ ነው፤ እርሱም ክርስቶስ ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/11.txt b/23/11.txt new file mode 100644 index 0000000..ef9c4f6 --- /dev/null +++ b/23/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 ከእናንተ መካከል ታላቅ የሆነው አገልጋያችሁ ይሁን፡፡ \v 12 ራሱን ከፍ የሚያደርግ ዝቅ ይላል፤ ራሱን ዝቅ የሚያደርግ ከፍ ይላል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/13.txt b/23/13.txt new file mode 100644 index 0000000..83e3395 --- /dev/null +++ b/23/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 እናንት፣ ግብዞች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ግን ወዮላችሁ! በሰዎች ፊት መንግሥተ ሰማይን ትዘጋላችሁ፡፡ እናንተ ራሳችሁ አትገቡበትም፤ የሚገቡትንም እንዳይገቡ ትከለክላላችሁ፡፡ 14 በጣም የታወቁ የጥንት ቅጂዎች ቁጥር 14 የላቸውም፡፡ (አንዳንድ ቅጂዎች ይህን እዚህና ከቁጥር 12 በኋላ አስገብተውታል)፡፡ \v 14 እናንት ግብዞች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ለታይታ ረጅም ጸሎታችሁን በማድረግ የመበለቶችን ቤት ስለምትበሉ ወዮላችሁ! ስለዚህ የበለጠውን ፍርድ ትቀበላላችሁ፡፡ እናንተ ግብዞች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! \v 15 አንድን ሰው ተከታያችሁ ለማድረግ በባሕርና በምድር ትሄዳላችሁ፤ ተከታያችሁ ካደረጋችሁት በኋላ፣ ከእናንተ ዕጥፍ የሚከፋ የገሃነም ልጅ ታደርጉታላችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/16.txt b/23/16.txt new file mode 100644 index 0000000..8dead89 --- /dev/null +++ b/23/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 እናንት የታወራችሁ መሪዎች ወዮላችሁ፤ አንድ ሰው በቤተ መቅደሱ ቢምል ምንም ማለት አይደለም፤ ቤተ መቅደሱ ውስጥ ባለው ወርቅ ቢምል ግን፣ በመሐላው ይጠመዳል ትላላችሁ፡፡ \v 17 እናንት ደንቆሮ ዕውሮች፣ ለመሆኑ የትኛው ይበልጣል ወርቁ ወይስ ወርቁን የሚቀድሰው ቤተ መቅደሱ? \ No newline at end of file diff --git a/23/18.txt b/23/18.txt new file mode 100644 index 0000000..cd6066e --- /dev/null +++ b/23/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 አንድ ሰው በመሠዊያው ቢምል ምንም ማለት አይደለም፤ መሠዊያው ላይ ባለው ስጦታ ቢምል ግን በመሐላው ይጠመዳል ትላላችሁ፡፡ \v 19 እናንት ዕውሮች፤ ለመሆኑ የትኛው ይበልጣል ስጦታው ወይስ ስጦታውን የሚቀድሰው መሠዊያ? \ No newline at end of file diff --git a/23/20.txt b/23/20.txt new file mode 100644 index 0000000..d572d59 --- /dev/null +++ b/23/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 ስለዚህ በመሠዊያው የሚምል በመሠዊያውና እርሱ ላይ ባሉ ነገሮች ሁሉ ይምላል፡፡ \v 21 በቤተ መቅደሱ የሚምል በቤተ መቅደስና እርሱ ውስጥ በሚኖረው ይምላል፡፡ \v 22 በሰማይ የሚምል በእግዚአብሔር ዙፋንና እርሱ ላይ በተቀመጠው ይምላል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/23.txt b/23/23.txt new file mode 100644 index 0000000..132d29f --- /dev/null +++ b/23/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 እናንት ግብዞች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ወዮላችሁ፣ ከአዝሙድ፣ ከእንስላልና ከከሙን ዐሥራት ብታወጡም፣ የሕጉን ዋና ዋና ነገሮች ማለትም ፍትሕን፣ ምሕረትንና እምነትን ሥራ ላይ አታውሉም፡፡ ሌላውን ችላ ሳትሉ እነዚህን መፈጸም ነበረባችሁ፡፡ \v 24 እናንት ዕውራን መሪዎች፣ ትንኝን አውጥታችሁ ትጥላላችሁ፤ ግመልን ግን ትውጣላችሁ! \ No newline at end of file diff --git a/23/25.txt b/23/25.txt new file mode 100644 index 0000000..c8a54f5 --- /dev/null +++ b/23/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 እናንት ግብዞች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! የጽዋውንና የወጪቱን ውጫዊ አካል ታጸዳላችሁ፤ ውስጡ ግን ቅሚያና ስስት ሞልቶበታል፡፡ \v 26 አንት ዕውር ፈሪሳዊ ውጫዊ አካሉም ንጹሕ እንዲሆን በመጀመሪያ የጽዋውንና የወጪቱን ውስጥ አጽዳ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/27.txt b/23/27.txt new file mode 100644 index 0000000..71132ea --- /dev/null +++ b/23/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 እናንት ግብዞች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! ከውጭ ሲያዩት እንደሚያምር፣ ውስጡ ግን የሞቱ ሰዎች አጥንትና ርኵሰት እንደ ሞላበት መቃብር ናችሁ፡፡ \v 28 በተመሳሳይ መንገድ እናንተም ከውጭ ለሰዎች ጻድቅ ትመስላላችሁ፤ ውስጣችሁ ግን ግብዝነትና ርኩሰት ሞልቶበታል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/29.txt b/23/29.txt new file mode 100644 index 0000000..386da03 --- /dev/null +++ b/23/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 እናንት ግብዞች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ወዮላችሁ የነቢያትን መቃብር ስለምትሠሩ፣ የጻድቃንን መቃብር ስለምታስጌጡ፣ \v 30 በአባቶቻችን ዘመን ኖረን ቢሆን ኖሮ፣ የነቢያትን ደም በማፍሰስ አንተባበራቸውም ነበር ትላላችሁ፡፡ \v 31 ስለሆነም የነቢያት ገዳይ ልጆች መሆናችሁን እናንተ ራሳችሁ ትመሰክራላችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/32.txt b/23/32.txt new file mode 100644 index 0000000..e4eb56a --- /dev/null +++ b/23/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 እናንተ ራሳችሁም አባቶቻችሁ የጀመሩትን ኃጢአት ትፈጽማላችሁ፡፡ \v 33 እናንት እባቦች፣ እናንት የእፉኝት ልጆች፣ ከገሃነም ፍርድ እንዴት ታመልጣላችሁ? \ No newline at end of file diff --git a/23/34.txt b/23/34.txt new file mode 100644 index 0000000..c649e60 --- /dev/null +++ b/23/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 ስለዚህ ነቢያትን፣ አስተዋይ ሰዎችንና የአይሁድ ሕግ መምህራንን ወደ እናንተ እልካለሁ፡፡ አንዳንዶቹን ትገድላላችሁ፣ ትሰቅላላችሁ፤ ሌሎቹን በምኵራቦቻችሁ ትገርፋላችሁ፣ ከከተማ ወደ ከተማ ታሳድዳላችሁ፡፡ \v 35 ከጻድቁ አቤል አንሥቶ በቤተ መቅደሱና በመሠዊያው መካካል እስከ ገደላችሁት የበራክዩ ልጅ ዘካርያስ ደም ድረስ፣ በምድር ላይ በፈሰሰው ጻድቃን ደም ሁሉ ትጠየቃላችሁ፡፡ \v 36 እውነት ነው የሞላችሁ፤ እነዚህ ነገሮች ሁሉ በዚህ ትውልድ ላይ ይሆናሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/23/37.txt b/23/37.txt new file mode 100644 index 0000000..69ff060 --- /dev/null +++ b/23/37.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 37 ኢየሩሳሌም፣ ኢየሩሳሌም ሆይ አንቺ ነቢያትን የምትገድዪ ወደ አንቺ የተላኩትን በድንጋይ የምትወግሪ! ዶሮ ጫጩቶችዋን በክንፎቿ ሥር እንደምትሰበስብ እኔም ልጆችሽን መሰብሰበ ብዙ ጊዜ ፈልጌ ነበር፤ እናንተ ግን አልፈለጋችሁም! \v 38 ስለሆነም ቤታችሁ ወና ሆኖ ይቀራል፡፡ \v 39 ‹‹በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው›› እስክትሉ ድረስ ከአሁን ጀምሮ አታዩኝም እላችኋለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/01.txt b/24/01.txt new file mode 100644 index 0000000..e30a28d --- /dev/null +++ b/24/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 24 \v 1 ኢየሱስ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ እየሄደ ሳለ፤ ደቀ መዛሙርቱ የቤተ መቅደሱን ሕንፃ ሊያሳዩት ወደ እርሱ መጡ፡፡ \v 2 እርሱ ግን፣ ‹‹እነዚህን ሁሉ ነገሮች ታያላችሁ? እውነት ነው የምላችሁ፤ ይፈርሳል እንጂ፣ አንዲት ድንጋይ እንኳ በሌላ ድንጋይ ላይ እንደ ተነባበረ አይቀርም›› በማለት መለሰላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/03.txt b/24/03.txt new file mode 100644 index 0000000..6589e2a --- /dev/null +++ b/24/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 ደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ እያለ፣ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ መጥተው፣ ‹‹እስቲ ንገረን፤ ይህ ሁሉ የሚሆነው መቼ ነው? የአንተ መምጣትና የዓለም መጨረሻስ ምልክቱ ምንድን ነው?›› አሉት፡፡ \v 4 ኢየሱስም መልሶ፣ ‹‹ማንም እንዳያሳስታችሁ ተጠንቀቁ፡፡ \v 5 ምክንያቱም ብዙዎች በስሜ ይመጣሉ፤ ‹እኔ ክርስቶስ ነኝ› እያሉ ብዙዎችን ያሳስታሉ›› አላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/06.txt b/24/06.txt new file mode 100644 index 0000000..ca033ad --- /dev/null +++ b/24/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 ጦርነትንና የጦርነት ዜና ትሰማላችሁ፤ በፍጹም እንዳትታወኩ፤ ምክንያቱም እነዚህ ነገሮች እንዲሆኑ ግድ ነው፤ ቢሆንም፣ መጨረሻው ገና ነው፡፡ \v 7 ሕዝብ በሕዝብ ላይ፣ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣል፡፡ በተለያየ ቦታ ችጋርና የምድር መናወጥ ይሆናል፡፡ \v 8 እነዚሀ ሁሉ ግን የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/09.txt b/24/09.txt new file mode 100644 index 0000000..e796dc8 --- /dev/null +++ b/24/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 ከዚያም ለመከራ አሳልፈው ይሰጧችኋል ደግሞም ይገድሏችኋል፡፡ ስለ ስሜ በሕዝቦች ሁሉ ትጠላላችሁ፡፡ \v 10 ብዙዎች ይሰነካከላሉ፤ እርስ በርስ ይካካዳሉ፤ እርስ በርስ ይጠላላሉ፡፡ \v 11 ብዙ ሐሰተኛ ነቢያት ተነሥተው፣ ብዙዎችን ያሳስታሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/12.txt b/24/12.txt new file mode 100644 index 0000000..be970c1 --- /dev/null +++ b/24/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 ዐመፅ ስለሚበዛ የብዙዎች ፍቅር ይቀዘቅዛል፡፡ \v 13 እስከ መጨረሻ የሚታገሥ ግን ይድናል፡፡ \v 14 ለሕዝቦች ሁሉ ምስክር እንዲሆን የመንግሥቱ ወንጌል ለመላው ዓለም ይሰበካል፤ ከዚያ መጨረሻው ይመጣሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/15.txt b/24/15.txt new file mode 100644 index 0000000..07bed7c --- /dev/null +++ b/24/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 15 ስለዚህ በነቢዩ ዳንኤል የተነገረለት የጥፋት ርኩሰት በተተቀደሰው ቦታ ቆሞ ስታዩ፣ (ያኔ አንባቢው ያስተውል) 16 \v 16 በይሁዳ ያሉ ወደ ተራሮች ይሽሹ፣ 17 \v 17 በጣርያ ላይ ያለ ሰው ቤቱ ያለውን ምንም ነገር ከቤቱ ለመውሰድ አይመለስ፣ \v 18 18 በእርሻ ያለ ልብሱን ለመውሰድ አይመለስ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/19.txt b/24/19.txt new file mode 100644 index 0000000..c1d278a --- /dev/null +++ b/24/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 ልጆች ላሉዋቸውና ለሚያጠቡ እናቶች ግን ወዮላቸው! \v 20 ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ፡፡ \v 21 ምክንያቱም ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስና ከዚያም በኋላ ፈጽሞ የማይሆን ታላቅ መከራ ይሆናል፡፡ \v 22 እነዚያ ቀኖች ባያጥሩ ኖሮ፣ ማንም ሥጋ ለባሽ አይድንም ነበር፤ ለተመረጡት ሲባል ግን እነዚያ ቀኖች ያጥራሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/23.txt b/24/23.txt new file mode 100644 index 0000000..51dcf20 --- /dev/null +++ b/24/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 ስለዚህ ማንም ‹‹ክርስቶስ እዚህ ነው›› ቢላችሁ ወይም፣ ‹‹ክርስቶስ እዚያ ነው›› ቢላችሁ አትመኑ፡፡ \v 24 ምክንያቱም ብዙዎችን ለማሳሳት ሐሰተኛ ክርስቶሶችና ሐሰተኛ ነቢያት መጥተው ታላላቅ ምልክቶችና ድንቆችን ያደርጋሉ፤ ከተቻለም የተመረጡትን እንኳ ያሳስታሉ፡፡ \v 25 ይህ ከመሆኑ በፊት አስቀድሜ ነግሬአችኋለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/26.txt b/24/26.txt new file mode 100644 index 0000000..1cc9973 --- /dev/null +++ b/24/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 ስለዚህ፣ ‹ክርስቶስ በምድረ በዳ ነው› ቢሏችሁ ወደ ምድረ በዳ አትሂዱ ወይም ቤት ውስጥ ነው ቢሏችሁ አትመኑ፡፡ \v 27 መብረቅ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ በአንዴ እንደሚታይ የሰው ልጅ ሲመጣ እንደዚያው ይሆናል፡፡ \v 28 የሞተ እንስሳ ባለበት ሁሉ፣ በዚያ አሞሮች ይሰበሰባሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/29.txt b/24/29.txt new file mode 100644 index 0000000..5c899cb --- /dev/null +++ b/24/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 29 ከእነዚህ የመከራ ቀኖች በኋላ ወዲያውኑ ፀሐይ ትጨልማለች፣ ጨረቃም ብርሃኗን አትሰጥም፤ ከዋክብት ከሰማይ ይወድቃሉ፤ የሰማያት ኃይሎች ይናወጣሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/30.txt b/24/30.txt new file mode 100644 index 0000000..88add86 --- /dev/null +++ b/24/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 ከዚያም የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል፤ የምድር ነገዶች ሁሉ አምርረው ያለቅሳሉ፡፡ የሰው ልጅንም በኀይልና በታላቅ ክብር ሲመጣ ያዩታል፡፡ \v 31 መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፤ እነርሱም፣ ከአንድ የሰማይ ጫፍ እስከ ሌላው ጫፍ ድረስ ከአራቱም ማእዘኖች ምርጦቹን ይሰበስቧቸዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/32.txt b/24/32.txt new file mode 100644 index 0000000..5c68685 --- /dev/null +++ b/24/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 ከበለስ ዛፍ ተማሩ፡፡ ቅርንጫፎቹ ሲለመልሙና ቅጠሎች ብቅ ብቅ ሲሉ በጋ መቅረቡን ታውቃላችሁ፡፡ \v 33 እናንተም እነዚህን ሁሉ ስታዩ እርሱ መቅረቡን፣ እንዲያውም በደጅ መሆኑን ዕወቁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/34.txt b/24/34.txt new file mode 100644 index 0000000..068e733 --- /dev/null +++ b/24/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 እውነት ነው የምላችሁ፤ እነዚህ ሁሉ እስኪፈጸሙ ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍም፡፡ \v 35 ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን ፈጽሞ አያልፍም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/36.txt b/24/36.txt new file mode 100644 index 0000000..3ed9de2 --- /dev/null +++ b/24/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 36 ስለዚያች ቀንና ሰዓት ግን ማንም አያውቅም፤ የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ አያወቁም፤ አብ ብቻ እንጂ ወልድ እንኳ ቢሆን አያውቅም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/37.txt b/24/37.txt new file mode 100644 index 0000000..b0152ae --- /dev/null +++ b/24/37.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 37 በኖኅ ዘመን እንደ ነበረው፣ የሰው ልጅ መምጣትም እንዲሁ ይሆናል፡፡ \v 38 ከጥፋት ውሃ በፊት እንደ ነበረው ዘመን፣ ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባ ድረስ ይበሉና ይጠጡ፣ ያገቡና ይጋቡ ነበር \v 39 ጐርፉ መጥቶ እስኪያጠፋቸው ድረስ ምንም አላወቁም፣ የሰው ልጅ ሲመጣም እንዲሁ ይሆናል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/40.txt b/24/40.txt new file mode 100644 index 0000000..943bc9f --- /dev/null +++ b/24/40.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 40 በዚያን ጊዜ ሁለት ሰዎች በእርሻ ይሆናሉ፤ አንዱ ይወሰዳል ሌላው ይቀራል፡፡ \v 41 ሁለት ሴቶች በወፍጮ ይፈጫሉ፤ አንዷ ትወሰዳለች አንዷ ትቀራለች፡፡ \v 42 ስለዚህ ጌታችሁ በምን ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተጠንቀቁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/43.txt b/24/43.txt new file mode 100644 index 0000000..ba83e28 --- /dev/null +++ b/24/43.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 43 ይህን ግን ዕወቁ፤ ሌባው በየትኛው ሰዓት እንደሚመጣ የቤቱ ባለቤት ቢያውቅ ኖሮ ይጠነቀቅ ነበር፤ ቤቱ አይዘረፍም ነበር፡፡ \v 44 የሰው ልጅ ባልጠበቃችሁት ሰዓት ስለሚመጣ እናንተም ብትሆኑ ተዘጋጅታችሁ መጠበቅ አለባችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/45.txt b/24/45.txt new file mode 100644 index 0000000..3a017ff --- /dev/null +++ b/24/45.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 45 በተገቢው ጊዜ ለቤተ ሰቡ ምግባቸውን ለመስጠት ጌታው በቤቱ ላይ ኀላፊነት የሰጠው ታማኝና አስተዋይ አገልጋይ ማነው? \v 46 ጌታው ሲመጣ ያንን እያደረገ የሚያገኘው አገልጋይ የተባረከ ነው፡፡ \v 47 እውነቴን ነው የምላችሁ፣ ጌታው ባለው ነገር ሁሉ ላይ ኀላፊ አድርጐ ይሾመዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/24/48.txt b/24/48.txt new file mode 100644 index 0000000..7348210 --- /dev/null +++ b/24/48.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 48 \v 49 \v 50 48 ይሁን እንጂ፣ አንድ ክፉ አገልጋይ በልቡ፣ ‹‹ጌታዬ ከመምጣት ዘግይቶአል ብሎ ቢያስብ፣ 49 አገልጋይ ጓደኞቹን መደብደብና ከሰካራሞች ጋር መብላት መጠጣት ቢጀምር 50 የዚያ አገልጋይ ጌታ አገልጋዩ ባልጠበቀው ቀንና በማያውቀው ሰዓት ይመጣበታል፡፡ 51 \v 51 ጌታው ለሁለት ይሰነጥቀዋል፤ ዕጣ ፈንታውን ከግብዞች ጋር ያደርግበታል፣ በዚያም ለቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/25/01.txt b/25/01.txt new file mode 100644 index 0000000..4574598 --- /dev/null +++ b/25/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 25 \v 1 መንግሥተ ሰማይ መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ለመቀበል የወጡ ዐሥር ድንግል ሴቶችን ትመስላለች። \v 2 አምስቱ ሞኞች፣ አምስቱ ልባሞች ነበሩ። \v 3 ሞኞቹ ሴቶች መብራታቸውን ይዘው ሴሄዱ ምንም ዘይት አልያዙም ነበር። \v 4 ልባሞቹ ግን ከመብራታቸው ጋር ዘይትም ይዘው ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/25/05.txt b/25/05.txt new file mode 100644 index 0000000..e3d73f5 --- /dev/null +++ b/25/05.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 5 ሙሽራው በዘገዬ ጊዜ እንቅልፍ እንቅልፍ አላቸውና ሁሉም ተኙ። + \v 6 ዕኩለ ሌሊት ላይ ግን፣ “ሙሽራው መጥቶአልና ወጥታችሁ ተቀበሉት!” የሚል ሁካታ ሆነ። \ No newline at end of file diff --git a/25/07.txt b/25/07.txt new file mode 100644 index 0000000..1a89aaa --- /dev/null +++ b/25/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 ያኔ እነዚያ ድንግሎች ሁሉ ተነሥተው መብራታቸውን አዘጋጁ። \v 8 ሞኞቹም ልባሞቹን፣ “መብራታችን እየጠፋ ስለሆነ ከዘይታችሁ ጥቂት ስጡን” አሏቸው። \v 9 ልባሞቹ ግን፣ “ለእኛና ለእናንተ የሚበቃ ስለሌለን፣ ወደ ሻጮች ሄዳችሁ ለራሳችሁ ግዙ” በማለት መለሱአቸው። \ No newline at end of file diff --git a/25/10.txt b/25/10.txt new file mode 100644 index 0000000..e75dd24 --- /dev/null +++ b/25/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 ለመግዛት ሲሄዱ፣ ሙሽራው መጣ፤ ተዘጋጅተው የነበሩት ግብዣው ላይ ለመገኘት ከእርሱ ጋር ሄዱ፤ በሩም ተዘጋ። \v 11 በኋላም ሌሎቹም ድንግሎች መጥተው፣ “ጌታው፣ በሩን ክፈትልን” አሉ። \v 12 እርሱ ግን መልሶ፣ “በእውነት ነው የምላችሁ አላውቃችሁም” አላቸው። \v 13 ስለዚህ ቀኑን ወይም ሰዓቱን አታውቁምና ነቅታችሁ ጠብቁ። \ No newline at end of file diff --git a/25/14.txt b/25/14.txt new file mode 100644 index 0000000..28027ac --- /dev/null +++ b/25/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 ነገሩ ወደ ሌላ አገር መሄድ ያሰበ ሰውን ይመስላል፤ አገልጋዮቹን ጠርቶ በሀብት በንብረቱ ሁሉ ላይ ኀላፊነት ሰጣቸው። \v 15 እንደ ዐቅማቸው መጠን ለአንዱ አምስት ታላንት፣ ለሌላው ሁለት፣ ለሌላው ደግሞ አንድ ታላንት ሰጣቸውና ሄደ። \v 16 አምስት ታላንት የተቀበለው ወዲያውኑ ሄዶ ነገደበት፤ ሌላ አምስት አተረፈ። \ No newline at end of file diff --git a/25/17.txt b/25/17.txt new file mode 100644 index 0000000..eb10500 --- /dev/null +++ b/25/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 ሁለት ታላንት የተቀበለውም እንደዚያው ሌላ ሁለት ታላንት አተረፈ። \v 18 አንድ ታላንት የተቀበለው አገልጋይ ግን ሄዶ፣ ጉድጓድ ቆፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ። \ No newline at end of file diff --git a/25/19.txt b/25/19.txt new file mode 100644 index 0000000..d8c2a52 --- /dev/null +++ b/25/19.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 19 ከብዙ ጊዜ በኋላ የእነዚያ አገልጋዮች ጌታ ተመልሶ መጣና ተሳሰበቸው። +\v 20 አምስት ታላንት የተቀበለው አገልጋይ ሌላ አምስት ታላንት ጨምሮ አመጣና፣ “ጌታው አምስት ታላንት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እኔ ግን ሌላ አምስት ታላንት አተረፍሁ” አለ። \v 21 ጌታውም፣ “አንተ መልካምና ታማኝ አገልጋይ ደግ አደረግህ! በጥቂት ነገሮች ታምነሃል፤ በብዙ ነገሮች ላይ እሾምሃለሁ። ወደ ጌታህ ደስታ ግባ።” አለው። \ No newline at end of file diff --git a/25/22.txt b/25/22.txt new file mode 100644 index 0000000..ca030e1 --- /dev/null +++ b/25/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 ሁለት ታላንት ተቀብሎ የነበረው አገልጋይም መጥቶ፣ ‘ጌታው፣ ሁለት ታላንት ሰጥተኸኝ ነበር። ሌላ ሁለት ታላንት አትርፌአለሁ’ አለ። \v 23 ጌታውም፣ “አንተ መልካምና ታማኝ አገልጋይ ደግ አደረግህ! በጥቂት ነገሮች ታምነሃል፤ በብዙ ነገሮች ላይ እሾምሃለሁ። ወደ ጌታህ ደስታ ግባ’ አለው። \ No newline at end of file diff --git a/25/24.txt b/25/24.txt new file mode 100644 index 0000000..4acae19 --- /dev/null +++ b/25/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 ከዚያም አንድ ታላንት የተቀበለው አገልጋይ መጥቶ፣ “ጌታው፣ ካልዘራህበት የምታጭድ፣ ካልበተንህበት የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ። \v 25 ስለዚህ ፈራሁ፤ ታላንትህን መሬት ውስጥ ቀበርሁት። ታላንትህ ይኸውልህ አለው። \ No newline at end of file diff --git a/25/26.txt b/25/26.txt new file mode 100644 index 0000000..3e35044 --- /dev/null +++ b/25/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 ጌታው ግን መልሶ፣ “አንተ ዐምፀኛና ሰነፍ አገልጋይ፤ ካልዘራሁበት የማጭድ፣ ካልበተንሁበት የምሰበስብ መሆኔን ታውቃለህ። \v 27 ስለዚህ ገንዘቤን ለአትራፊዎች መስጠት ይገባህ ነበር፤ እኔ ስመጣ ከእነ ትርፉ እወስደው ነበር” አለው። \ No newline at end of file diff --git a/25/28.txt b/25/28.txt new file mode 100644 index 0000000..600be66 --- /dev/null +++ b/25/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 ስለዚህ ታላንቱን ከእርሱ ወስዳችሁ ዐሥር ታላንት ላለው ስጡት። \v 29 ላለው የበለጠ እንዲያውም የተትረፈረፈ ይሰጠዋል። ምንም ከሌለው ግን፣ ያው ያለው ነገር እንኳ ይወሰድበታል። \v 30 ይህን የማይረባ አገልጋይ አውጡና ለቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወዳለው ጨለማ ጣሉት” አለ። \ No newline at end of file diff --git a/25/31.txt b/25/31.txt new file mode 100644 index 0000000..2c35789 --- /dev/null +++ b/25/31.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 31 የሰው ልጅ በክብሩ ከመላእክቱ ሁሉ ጋር ሲመጣ፣ በክብር ዙፋኑ ላይ ይቀመጣል። \v 32 አሕዛብ ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛ በጎችን ከፍየሎች እንደሚለይ ሕዝቡን ይለያቸዋል። \v 33 በጐቹን በቀኙ፣ ፍየሎቹን በግራው ያደርጋቸዋል። \ No newline at end of file diff --git a/25/34.txt b/25/34.txt new file mode 100644 index 0000000..fd04486 --- /dev/null +++ b/25/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 ከዚያም ንጉሡ በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል፤ “እናንት አባቴ የባረካችሁ ኑ፤ ዓለም ከመፈጠሩ በፊት ያዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ። \v 35 ተርቤ ነበር ምግብ ሰጣችሁኝ፤ ተጠምቼ ነበር የምጠጣው ሰጣችሁኝ፤ እንግዳ ሆኜ ነበር አስተናገዳችሁኝ፤ \v 36 ተራቁቼ ነበር አለበሳችሁኝ፤ ታምሜ ነበር ተንከባከባችሁኝ፤ ታስሬ ነበር ጠየቃችሁኝ” ይላቸዋል። \ No newline at end of file diff --git a/25/37.txt b/25/37.txt new file mode 100644 index 0000000..01a5d81 --- /dev/null +++ b/25/37.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 37 ጻድቃንም እንዲህ ይመልሱለታል፣ ‘ጌታው፣ ተርበህ ያገኘንህና ያበላንህ ወይስ ተጠምተህ ያጠጣንህ መቼ ነው? \v 38 38 እንግዳ ሆነህ ያየንህና ያስተናገድንህ መቼ ነው? ወይም ተራቁተህ ያለበስንህ መቼ ነው? \v 39 ታምመህ የተንከባከብንህ ወይስ ታስረህ የጠየቅንህ መቼ ነው?’ + \v 40 ንጉሡም መልሶ እንዲህ ይላቸዋል ‘እውነት ነው የምላችሁ፤ ለእነዚህ ታናናሽ ወንድሞቼ ያደረጋችሁትን ለእኔ አድርጋችሁታል።’ \ No newline at end of file diff --git a/25/41.txt b/25/41.txt new file mode 100644 index 0000000..3a3769b --- /dev/null +++ b/25/41.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 41 ከዚያም በግራው ያሉትን፣ ‘እናንተ ርጉማን ከእኔ ራቁ፤ ለዲያብሎስና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀው ገሃነም እሳት ሂዱ። \v 42 ምክንያቱም ‘ተርቤ ነበር አላበላችሁኝም፤ ተጠምቼ ነበር አላጠጣችሁኝም፤ \v 43 እንግዳ ሆኜ ነበር አላስተናገዳችሁኝም፤ ተራቁቼ ነበር አላለበሳችሁኝም፤ ታምሜ፣ ታስሬ ነበር አልተንከባከባችሁኝም’ ይላቸዋል። \ No newline at end of file diff --git a/25/44.txt b/25/44.txt new file mode 100644 index 0000000..149a706 --- /dev/null +++ b/25/44.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 44 እነርሱም መልሰው እንዲህ ይሉታል፤ ‘ጌታ፣ ተረበህ ወይም ተጠምተህ ወይም እንግዳ ሆነህ ወይም ተራቁተህ ወይም ታምመህ ወይም ታስረህ ያላገለገልንህ መቼ ነው?’ \v 45 እርሱም መልሶ፣ ‘እውነት ነው የምላችሁ ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ አለማድረጋችሁ ለእኔ አለማድረጋችሁ ነው’ ያላቸዋል። \v 46 እነዚህ ወደ ዘላለም ቅጣት፣ ጻድቃን ግን ወደ ዘላለም ሕይወት ይሄዳሉ። \ No newline at end of file diff --git a/26/01.txt b/26/01.txt new file mode 100644 index 0000000..069351c --- /dev/null +++ b/26/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 26 \v 1 ኢየሱስ እነዚህን ተናግሮ እንደ ጨረሰ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፤ \v 2 ‹‹ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካ እንደሚሆን ታውቃላችሁ፣ የሰው ልጅም ተሰቅሎ እንዲገደል ተላልፎ ይሰጣል፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/26/03.txt b/26/03.txt new file mode 100644 index 0000000..2e0d3cb --- /dev/null +++ b/26/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 ከዚያ የካህናት አለቆቹና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ቀያፋ በሚሉት ሊቀ ካህን ቤተ መንግሥት ውስጥ ተሰበሰቡ፤ \v 4 ኢየሱስን በረቀቀ ዘዴ ለማሰርና ለመግደል ተማከሩ፡፡ \v 5 ምክንያቱም፣ በሕዝቡ መሓል ረብሻ እንዳይነሣ በበዓሉ ሰሞን መሆን የለበትም እያሉ ነበር፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/06.txt b/26/06.txt new file mode 100644 index 0000000..d6cfc6a --- /dev/null +++ b/26/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 ኢየሱስ በቢታንያ በለምጻሙ ስምዖን ቤት \v 7 ማዕድ ላይ ተቀምጦ እያለ፣ አንዲት ሴት ዋጋው ውድ የሆነ የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ መጣችና ራሱ ላይ አፈሰሰች፡፡ \v 8 ደቀ መዛሙርቱ ይህን ሲያዩ በጣም ተቆጥተው፣ ‹‹ይህ ብክነት ምንድን ነው? \v 9 ይህ እኮ ከፍ ባለ ዋጋ ተሸጦ ገንዘቡን ለድኾች መስጠት ይቻል ነበር አሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/10.txt b/26/10.txt new file mode 100644 index 0000000..fdbc4df --- /dev/null +++ b/26/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 ኢየሱስም ይህን ዐወቆ እንዲህ አላቸው፣ ‹‹ይህችን ሴት ለምን ታስቸግሯታላችሁ? ለእኔ መልካም ነገር አድርጋለች፡፡ \v 11 ድኾች ሁሌም ከእናንተ ጋር ናቸው፤ እኔ ግን ሁሌ ከእናንተ ጋር አልሆንም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/12.txt b/26/12.txt new file mode 100644 index 0000000..e2852fb --- /dev/null +++ b/26/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 ይህን ሽቶ እኔ ላይ ያፈሰሰች ጊዜ ለቀብሬ አድርጋዋለች፡፡ \v 13 እውነት ነው የምላችሁ ይህ ወንጌል በመላው ዓለም ሲሰበክ ለእርሷ መታሰቢያ እንዲሆን ይህች ሴት ያደረገችውም ይነገርላታል›› አላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/14.txt b/26/14.txt new file mode 100644 index 0000000..be99a86 --- /dev/null +++ b/26/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 ከዚያም የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆቹ ሄዶ፣ \v 15 ‹‹እርሱን አሳልፌ ብሰጣችሁ ለእኔ ምን ትሰጡኛላችሁ?›› አላቸው፡፡ እነርሱም ሰላሣ ጥሬ ብር ተመኑለት፡፡ \v 16 ከዚያ ጊዜ ወዲህ እርሱን አሳልፎ የሚሰጥበትን ምቹ ጊዜ ይጠባበቅ ጀመር፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/17.txt b/26/17.txt new file mode 100644 index 0000000..6c22ee1 --- /dev/null +++ b/26/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 ቂጣ በሚበላበት መጀመሪያ ግን ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ መጥተው፣ ‹‹የፋሲካን እራት እንድትበላ የት እንድናዘጋጅልህ ትፈልጋለህ?›› አሉት፡፡ \v 18 እርሱም፣ ‹‹ከተማው ውስጥ ወዳለ አንድ ሰው ሂዱና ‹መምህሩ ‹‹ጊዜዬ ደርሷል፤ ከደቀ መዛሙርቴ ጋር ፋሲካን አንተ ቤት ማሳለፍ እፈልጋለሁ› ይልሃል በሉት አላቸው፡፡ \v 19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንደ ነገራቸው አደረጉ፤ የፋሲካንም እራት አዘጋጁለት፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/20.txt b/26/20.txt new file mode 100644 index 0000000..debaf46 --- /dev/null +++ b/26/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 ምሽት ላይ ከዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት ጋር ለመብላት ተቀመጠ፡፡ \v 21 በመብላት ላይ እያሉ፣ ‹‹እውነት ነው የምላችሁ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል›› አላቸው፡፡ \v 22 በጣም አዘኑ፤ እያንዳንዱም፣ ‹‹እኔ እሆን?›› በማለት ጠየቀ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/23.txt b/26/23.txt new file mode 100644 index 0000000..74ed088 --- /dev/null +++ b/26/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 እርሱም፣ ‹‹አሳልፎ የሚሰጠኝ ከእኔ ጋር እጁን ወደ ሳህኑ የሚሰደው ነው፡፡ \v 24 የሰው ልጅ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈው ይሄዳል፤ የሰውን ልጅ አሳልፎ ለሚሰጠው ግን ወዮለት! ያ ሰው ባይወለድ ይሻለው ነበር›› በማለት መለሰላቸው፡፡ \v 25 አሳልፎ የሚሰጠው ይሁዳ፣ ‹‹መምህር እኔ ነኝ እንዴ? አለው፤ እርሱም፣ ‹‹አንተው ራስህ ብለኸዋል›› አለው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/26.txt b/26/26.txt new file mode 100644 index 0000000..6f9de20 --- /dev/null +++ b/26/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 በመብላት ላይ እያሉ፣ ኢየሱስ እንጀራ አንሥቶ ባርኮ ቆረሰ፡፡ ‹‹እንካችሁ ውሰዱ፣ ብሉት፤ ይህ ሥጋዬ ነው›› ብሎ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/27.txt b/26/27.txt new file mode 100644 index 0000000..ad8fd81 --- /dev/null +++ b/26/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 ጽዋውንም አንሥቶ አመሰገነና ሰጣቸው፤ እንዲህም አላቸው፣ ‹‹ሁላችሁም ጠጡት \v 28 ይህ ለብዙዎች ኀጢአት ይቅርታ የሚፈስ የኪዳኑ ደሜ ነው፡፡ \v 29 እንደ ገና በአባቴ መንግሥት ከእናንተ ጋር እስክጠጣው ድረስ ከእንግዲህ ከዚህ ወይን ፍሬ እንደማልጠጣ ግን እነግራችኋለሁ፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/26/30.txt b/26/30.txt new file mode 100644 index 0000000..a3d35cd --- /dev/null +++ b/26/30.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 30 መዝሙር ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ወጡ፡፡ \v 31 ያኔ ኢየሱስ፣ ‹‹በዚህ ሌሊት ሁላችሁም በእኔ ምክንያት ትሰናከላላችሁ፤ ምክንያቱም፣ +‹‹እረኛውን እመታለሁ +በጎቹም ይበተናሉ›› ተብሎ ተጽፎአል፡፡ \v 32 ከተነሣሁ በኋላ ግን ቀድሜአችሁ ወደ ገሊላ እሄዳለሁ›› አላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/33.txt b/26/33.txt new file mode 100644 index 0000000..5448334 --- /dev/null +++ b/26/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 ጴጥሮስ ግን፣ ‹‹ሁሉም በአንተ ቢሰናከሉ እንኳ እኔ አልሰናከልም›› አለው፡፡ \v 34 ኢየሱስም፣ ‹‹እውነት ነው የምልህ፣ በዚህች ሌሊት ዶሮ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ›› አለው፡፡ \v 35 ጴጥሮስም፣ ‹‹ከአንተ ጋር መሞት ቢኖርብኝ እንኳ አልክድህም›› አለ፡፡ ሌሎችም ደቀ መዛሙርት ሁሉ እንደዚያው አሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/36.txt b/26/36.txt new file mode 100644 index 0000000..ce58ae8 --- /dev/null +++ b/26/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 ከዚያም ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ጌቴሴማኒ ወደሚሉት ቦታ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱንም፣ ‹‹ወደዚያ ሄጄ እስክጸልይ ድረስ እዚህ ሁኑ›› አላቸው፡፡ \v 37 ጴጥሮስንና ሁለቱን የዘብዴዎስ ልጆች ይዞ ሄደ፤ ያዝንና ይጨነቅም ጀመር፡፡\v \v 38 ከዚያም፣ ‹‹ነፍሴ፣ እስከ ሞት ድረስ በጣም አዝናለች፡፡ እዚህ ሆናችሁ ከእኔ ጋር ትጉ›› አላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/39.txt b/26/39.txt new file mode 100644 index 0000000..60c00d6 --- /dev/null +++ b/26/39.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 39 ጥቂት ራቅ ብሎ በመሄድ በግንባሩ ወድቆ ጸለየ፤ ‹‹አባት ሆይ፣ የሚቻል ከሆነ ይህ ጽዋ ከእኔ ይለፍ፤ ይሁን እንጂ፣ የእኔ ፈቃድ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይሁን›› አለ፡፡ \v 40 ወደ ደቀ መዛሙርቱ ሲመጣ ተኝተው አገኛቸው፤ ጴጥሮስንም፣ ‹‹ከእኔ ጋር አንድ ሰዓት ያህል እንኳ መትጋት አልቻልህምን? \v 41 ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፡፡ መንፈስ በእርግጥ ፈቃደኛ ነው፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው›› አለው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/42.txt b/26/42.txt new file mode 100644 index 0000000..631b21e --- /dev/null +++ b/26/42.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 42 ለሁለተኛ ጊዜ ጥቂት ፈቀቅ ብሎ ጸለየ፤ ‹‹አባት ሆይ፣ እኔ ካልጠጣሁት በቀር ይህ የማያልፍ ከሆነ፣ ፈቃድህ ይሁን›› አለ፡፡ \v 43 እንደ ገና ሲመጣ ዐይኖቻቸው ከብደው ነበርና ተኝተው አገኛቸው፡፡ \v 44 እንደ ገና ትቶአቸው ሄዶ ለሦስተኛ ጊዜ ያንኑ ቃል ጸለየ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/45.txt b/26/45.txt new file mode 100644 index 0000000..520c5c7 --- /dev/null +++ b/26/45.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 45 ከዚያም ኢየሱስ ወደ ደቀ መዛሙርቱ መጥቶ፣ ‹‹አሁንም ዐርፋችሁ ተኝታችኋል? ጊዜው ደርሷል፤ የሰው ልጅ በኀጢአተኞች እጅ ተላልፎ ይሰጣል፡፡ \v 46 እንግዲህ ተነሡ እንሂድ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቧል›› አላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/47.txt b/26/47.txt new file mode 100644 index 0000000..b71f28e --- /dev/null +++ b/26/47.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 47 ገና እየተናገረ እያለ፣ ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነው ይሁዳ መጣ፣ ከእርሱም ጋር ከካህናት አለቆችና ከሕዝቡ ሽማግሌዎች የመጡ ሰይፍና ዱላ የያዙ ብዙ ሰዎች ነበሩ፡፡ \v 48 በዚህ ጊዜ አሳልፎ የሚሰጠው፣ ‹‹እኔ የምስመው እርሱ ነው፤ ያዙት›› የሚል ምልክት ሰጣቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/49.txt b/26/49.txt new file mode 100644 index 0000000..68c08cc --- /dev/null +++ b/26/49.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 49 ወዲያውኑ ወደ ኢየሱስ መጥቶ፣ ‹‹መምህር፣ ሰላም ለአንተ ይሁን!›› ብሎ ሳመው፡፡ \v 50 ኢየሱስም፣ ‹‹ወዳጄ፣ የመጣህበትን ጉዳይ ፈጽም›› አለው፡፡ ከዚያም ቀርበው ኢየሱስን ያዙት አሰሩት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/51.txt b/26/51.txt new file mode 100644 index 0000000..0e5ea75 --- /dev/null +++ b/26/51.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 51 ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ እጁን ዘርግቶ ሰይፍ አወጣ፤ የሊቀ ካህናቱን አገልጋይ ጆሮ መትቶ ቆረጠ፡፡ \v 52 ያኔ ኢየሱስ፣ ‹‹ሰይፍህን ወደ ቦታው መልስ፤ ሰይፍ የሚያነሡ በሰይፍ ይጠፋሉ፡፡ \v 53 አባቴን ብጠይቅ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ መላእክት የማይልክልኝ ይመስልሃል? \v 54 እንደዚያ ከሆነ ይህ እንደሚሆን የሚናገረው መጽሐፉ ቃል እንዴት ይፈጸማል?›› አለው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/55.txt b/26/55.txt new file mode 100644 index 0000000..a5a2e61 --- /dev/null +++ b/26/55.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 55 \v 56 55 በዚያ ጊዜ ኢየሱስ ለሕዝቡ፣ ‹‹አንድ ወንበዴ እንደምትይዙ ሰይፍና ዱላ ይዛችሁ መጣችሁ? በየቀኑ በቤተ መቅደስ ተቀምጬ እያስተማርሁ ነበርሁ፡፡ እናንተም አልያዛችሁኝም ነበር፡፡ 56 የነቢያት መጽሐፍ እንዲፈጸም ይህ ሆኗል›› አላቸው፡፡ ያኔ ደቀ መዛሙርቱ ሁሉ ትተውት ሸሹ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/57.txt b/26/57.txt new file mode 100644 index 0000000..06792e9 --- /dev/null +++ b/26/57.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 57 ኢየሱስን የያዙ ሰዎች የአይሁድ ሕግ መምህራንና ሽማግሌዎቹ ተሰብስበው ወደ ነበሩበት ወደ ሊቀ ካህኑ ወደ ቀያፋ ቤት ወሰዱት፡፡ \v 58 ጴጥሮስ ግን ከሩቅ ሆኖ እስከ ሊቀ ካህኑ ግቢ ድረስ ተከተለው፤ ወደ ውስጥ ገብቶም የሚሆነውን ለማየት ከጠባቂዎቹ ጋር ተቀመጠ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/59.txt b/26/59.txt new file mode 100644 index 0000000..3f95381 --- /dev/null +++ b/26/59.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 59 እርሱን ለማስገደል የካህናት አለቆቹና ሸንጐው ሁሉ ኢየሱስ ላይ በሐሰት የሚመሰክሩበት ሰዎች እየፈለጉ ነበር፡፡ \v 60 ምንም እንኳ ብዙ የሐሰት ምስክሮች ቢመጡም፤ በቂ ማስረጃ አላገኙም፡፡ በኋላ ግን ሁለት ሰዎች መጥተው፣ \v 61 ‹‹ይህ ሰው፣ ‹የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ አፍርሼ በሦስት ቀን ውስጥ እንደ ገና ልሠራው እችላለሁ›› ብሏል አሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/62.txt b/26/62.txt new file mode 100644 index 0000000..e78ad3b --- /dev/null +++ b/26/62.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 62 ሊቀ ካህናቱ ተነሥቶ፣ ‹‹መልስ የለህም? እየመሰከሩብህ ያለው ምንድን ነው?›› አለው፡፡ \v 63 ኢየሱስ ግን ዝም አለ፡፡ ሊቀ ካህናቱም፣ ‹‹በሕያው እግዚአብሔር አዝሃለሁ፤ አንተ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆን አለመሆንህን ንገረን›› አለው፡፡ \v 64 ኢየሱስም፣ ‹‹አንተው ራስህ አልህ፤ ግን ልንገርህ፣ ከአሁን ጀምሮ የሰው ልጅ በኀይል ቀኝ በሰማይ ደመና ሲመጣ ታያለህ›› በማለት መለሰለት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/65.txt b/26/65.txt new file mode 100644 index 0000000..f3243ce --- /dev/null +++ b/26/65.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 65 ያኔ ሊቀ ካህናቱ ልብሱን ቀደደና፣ ‹‹እግዚአብሔርን ተሳድቧል፤ ታዲያ፣ ምስክር የምንፈልገው ለምንድን ነው? አሁን ስድቡን ሰምታችኋል \v 66 ለመሆኑ፣ ምን ታስባላችሁ?›› አለ፡፡ እነርሱም መልሰው ‹‹ሞት ይገባዋል›› አሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/67.txt b/26/67.txt new file mode 100644 index 0000000..2e74256 --- /dev/null +++ b/26/67.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 67 ያኔ ፊቱ ላይ ተፉበት፣ በጡጫና በጥፊ መቱት፤ \v 68 ‹‹አንተ ክርስቶስ እስቲ ትንቢት ተናገር፡፡ ለመሆኑ፣ በጥፊ የመታህ ማነው?›› አሉት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/69.txt b/26/69.txt new file mode 100644 index 0000000..aa982d1 --- /dev/null +++ b/26/69.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 69 በዚህ ጊዜ ጴጥሮስ እደጅ ግቢው ውስጥ ተቀምጦ ነበር፤ አንዲት አገልጋይ ልጅ ወደ እርሱ መጥታ፣ ‹‹አንተም ደግሞ ከገሊላው ኢየሱስ ጋር ነበርህ›› አለችው፡፡ \v 70 እርሱ ግን፣ ‹‹ምን እየተናገርሽ እንደ ሆነ አላውቅም›› በማለት በሁሉም ፊት ካደ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/71.txt b/26/71.txt new file mode 100644 index 0000000..4c87006 --- /dev/null +++ b/26/71.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 71 ከግቢው ወደሚያስወጣው በር እየሄደ እያለ፣ ሌላ አገልጋይ ልጅ አየችውና እዚያ ለነበሩት፣ ‹‹ይህኛውም ሰውየ ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበረ›› አለች፡፡ \v 72 እርሱም፣ ‹‹ሰውየውን አላውቀወም›› በማለት በመሐላ ጭምር በድጋሚ ካደ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/26/73.txt b/26/73.txt new file mode 100644 index 0000000..f6592a5 --- /dev/null +++ b/26/73.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 73 ጥቂት ቆየት ብሎ እዚያ ቆመው የነበሩት መጥተው ጴጥሮስን፣ ‹‹በእርግጥ አንተም ብትሆን ከእነርሱ አንዱ ነህ፤ አነጋገርህ ራሱ ያጋልጥሃል›› አሉት፡፡ \v 74 ያኔ፣ ‹‹ሰውየውን ጨርሶ አላውቀውም›› በማለት ይራገምና ይምል ጀመር፤ ወዲያውኑ ዶሮ ጮኸ፡፡ \v 75 ጴ¬ጥሮስ ‹‹ዶሮ ሳይጮኽ ሦስቴ ትክደኛለህ›› በማለት ኢየሱስ የተናገረውን አስታወሰ፡፡ ከዚያ ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/27/01.txt b/27/01.txt new file mode 100644 index 0000000..485ef7a --- /dev/null +++ b/27/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 27 \v 2 \v 1 ጠዋት በማለዳ የካህናት አለቆቹና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ሁሉ ኢየሱስን ለመግደል ተማከሩ።\v 2 አስረው ወሰዱትና ለአገሩ ገዡ ጲላጦስ አስረከቡት። \ No newline at end of file diff --git a/27/03.txt b/27/03.txt new file mode 100644 index 0000000..7ac5250 --- /dev/null +++ b/27/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ ኢየሱስ እንደ ተፈረደበር ሲያይ ተጸጸተ፣ሰላሣውን ጥሬ ብር ለካህናት አለቆቹና ለሽማግሌዎቹ መልሶ፣ \v 4 ”ንጹሕ ሰው አሳልፌ በመስጠት በድያለሁ” አለ። እነርሱ ግን፣ “ታድያ፣ እኛን ምን አገባን? የራስህ ጉዳይ ነው” አሉት። \v 5 ያኔ ጥሬ ብሩን ቤተ መቅደሱ ውስጥ ወረወረና ወደ ውጭ ሄዶ ራሱን ሰቀለ። \ No newline at end of file diff --git a/27/06.txt b/27/06.txt new file mode 100644 index 0000000..35f679a --- /dev/null +++ b/27/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 6 የካህናት አለቃዎቹ ጥሬ ብሩን ወስደው፣ “ ይህ የደም ዋጋ ስለሆነ ቤተ መቅደሱ ገንዘብ ቤት ውስጥ ማስቀመጥ ተገቢ አይደለም” አሉ። \v 7 እርስ በርሳቸው ተነጋግረው የእንግዶች መቀበያ እንዲሆን የሸክላ ሠሪውን መሬት ገዙበት። 8\v 8 ከዚህ የተነሣ ያ መሬት እስከዚህ ጊዜ ድረስ፣ “የደም መሬት” ተባለ። \ No newline at end of file diff --git a/27/09.txt b/27/09.txt new file mode 100644 index 0000000..c359723 --- /dev/null +++ b/27/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 በነብዩ በኤርምያስ፣ “የእስራኤል ልጆች የገመቱትን ለእርሱ ዋጋ እንዲሆን ሰላሣ ጥሬ ብር ወሰዱ፣ \v 10 እግዚአብሔር እንደ ነገረኝ ለሸክላ ሠሪው ከፈሉ” ተብሎ የተነገረው ተፈጸመ። \ No newline at end of file diff --git a/27/11.txt b/27/11.txt new file mode 100644 index 0000000..79e1508 --- /dev/null +++ b/27/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 ኢየሱስ በአገረ ገዢው ፊት ቆመ፤ አገረ ገዢውም፣”አንተ የአይሁድ ንጉሥ ነህ እንዴ?” በማለት ጠየቀው። ኢየሱስም፣”አንተው አልህ” በማለት መለሰለት። \v 12 የካህናት አለቆችና፣ ሽማግሌዎቹ፣ሲከሱት ምንም አልመለሰም። \v 13 በዚህ ጊዜ ጲላጦስ፣ ”በአንተ ላይ የሚያቀርቡትን ክስ ሁሉ አትሰማም?” አለው። \v 14 እርሱ ግን አንድ ቃል እንኳ ስላልመለሰለት አገረ ገዡ በጣም ተደነቀ። \ No newline at end of file diff --git a/27/15.txt b/27/15.txt new file mode 100644 index 0000000..3c1ef45 --- /dev/null +++ b/27/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 በዓል ሲመጣ አገረ ገዡ ሕዝቡ የሚፈልጉትን አንድ እስረኛ የመፍታት ልማድ ነበረው። \v 16 በዚያ ጊዜ በርባን የሚሉት ከባድ ወንጀለኛ እስር ቤት ውስጥ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/27/17.txt b/27/17.txt new file mode 100644 index 0000000..cc9327a --- /dev/null +++ b/27/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 ተሰብስበው እያለ ጲላጦስ፣ “ማንን እንድፈታላችሁ ትፈልጋላችሁ በርባንን ወይስ ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን?” አላቸው። \v 18 ምክንያቱም አሳልፈው የሰጡት በቅናት መሆኑን ያውቅ ነበር። \v 19 በፍርድ ወንበር ላይ ተቀምጦ እያለ ሚስቱ፣”በዚያ ንጹሕ ሰው ላይ ምንም እንዳታደርግ፤ እርሱን በተመለከተ በዚህ ሌሊት በሕልሜ ብዙ መከራ ተቀብያለሁ” የሚል ቃል ላከችበት። \ No newline at end of file diff --git a/27/20.txt b/27/20.txt new file mode 100644 index 0000000..76001cd --- /dev/null +++ b/27/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 የካህናት አለቆቹና ሽማግሌዎቹ በርባን እንዲፈታና ኢየሱስ እንዲገደል እንዲጠይቁ ቀሰቀሱ። \v 21 አገረ ገዡ፣ “ከሁለቱ የትኛውን እንድፈታላችሁ ትፈልጋላችሁ?” በማለት ጠየቃቸው። እነርሱም፣”በርባንን” አሉ። \v 22 ጲላጦስም፣ “ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን ምን ላድርገው?” አላቸው። ሁሉም፣ “ስቀለው” በማለት መለሱ። \ No newline at end of file diff --git a/27/23.txt b/27/23.txt new file mode 100644 index 0000000..9d23bdd --- /dev/null +++ b/27/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 23 እርሱም፣ “ለምን፣ የሠራው ወንጀል ምንድነው?” አላቸው። እነርሱ ግን “ስቀለው” እያሉ የበለጠ ጮኹ። 24 \v 24 ስለዚህ ምንም ማድረግ እንዳልቻለና እንዲያውም ዐመፅ እየተነሣ መሆኑን ጲላጦስ ሲያይ ሕዝቡ ሁሉ ፊት እጁን በውሃ ታጥቦ፣”እኔ ከዚህ ንጹሕ ሰው ደም ንጹሕ ነኝ፤ ከእንግዲህ ኅላፊነቱ የእናንተው ነው” አለ። \ No newline at end of file diff --git a/27/25.txt b/27/25.txt new file mode 100644 index 0000000..7fbf95d --- /dev/null +++ b/27/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 ሕዝቡ ሁሉ፣ “ደሙ በእኛና በልጆቻችን ላይ ይሁን” አሉ። \v 26 ያኔ በርባንን ፈታላቸው፤ ኢየሱስን ግን ገርፎ እንዲስችቅሉት ሰጣቸው። \ No newline at end of file diff --git a/27/27.txt b/27/27.txt new file mode 100644 index 0000000..9911483 --- /dev/null +++ b/27/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 የአገረ ገዢው ወታደሮች ኢየሱስን ወደ ፕራይቶሪየም ወሰዱትና ሰራዊቱን ሁሉ ሰበሰቡ። \v 28 ልብሱን ገፍፈው ቀይ ልብስ አለ በሱቅ። \v 29 የእሾኽ አክሊል ሠርተው ራሱ ላይ ደፍተው፣ በቀኝ እጁ በትር አስያዙት፤ በፊቱ ተንበርክከውም፣”የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፣ ሰላም ለአንተ ይሁን!” እያሉ አሾፉበት። \ No newline at end of file diff --git a/27/30.txt b/27/30.txt new file mode 100644 index 0000000..d6682e7 --- /dev/null +++ b/27/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 ፊቱ ላይም ተፉበት፤ በትሩን ወስደው ፋሱን መቱት። \v 31 ካፌዙበትም በኋላ ልብሱን አውልቀው የራሱን ልብስ አለበሱትና እንዲሰቀል ወሰዱት። \ No newline at end of file diff --git a/27/32.txt b/27/32.txt new file mode 100644 index 0000000..966a206 --- /dev/null +++ b/27/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 እየሄዱ እያለ ስምዖን የሚሉት የቀሬና ሰው አገኙ፤ መስቀሉን እንዲሸከም ከእነርሱ ጋር እንዲሄድ አስገደዱት። \v 33 “የራሱ ቅል” የሚል ትርጉም ወዳለው ጎሎጎታ ወደሚባል ቦታ መጡ። \v 34 ከሐሞት ጋር የተቀላቀለ ወይን ጠጅ ስጡት፤ እርሱ ግን ቀምሶ ሊጠጣው አልፈለገም። \ No newline at end of file diff --git a/27/35.txt b/27/35.txt new file mode 100644 index 0000000..9334c20 --- /dev/null +++ b/27/35.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 35 ከሰቀሉት በኋላ ዕጣ እየተጣጣሉ ልብሶቹን ተከፋፈሉት፤ \v 36 ቁም ብለው ያዩትም ጀመር። \v 37 ራስጌው ላይ፣ “ይህ የአይሁድ ንጉሥ ኢየሱስ ነው” የሚል የክስ ጽሕፈት አኖሩ። \ No newline at end of file diff --git a/27/38.txt b/27/38.txt new file mode 100644 index 0000000..07efafb --- /dev/null +++ b/27/38.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 38 አንዱ በቀኙ ሌላው በግራው በኩል ሁለት ወንበዴዎች ከእርሱ ጋር ተሰቅለው ነበር። \v 39 የሚያልፉ ሰዎችም ሰደቡት ራሳቸውን እየነቀነቁም \v 40 “ቤተ መቅደሱን የምታፈርስና በሦስት ቀን የምትሠራ ራስህን አድን። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ ከመስቀል ውረድ” ይሉት ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/27/41.txt b/27/41.txt new file mode 100644 index 0000000..c5e9590 --- /dev/null +++ b/27/41.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 41 በተመሳሳይ መንገድ የካህናት አለቆችም፣ ከአይሁድ ሕግ መምህራንና ከሽማግሌዎቹ ጋር አብረው \v 42 ”ሌሎችን አዳነ ራሱን ግን ማዳን አልቻለም። እርሱ የእስራኤል ንጉሥ ከሆነ ከመስቀል ይውረድ፣ ያኔ እኛም እናምንበታለን” እያሉ ያፌዙበት ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/27/43.txt b/27/43.txt new file mode 100644 index 0000000..0b3c2fb --- /dev/null +++ b/27/43.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 43 በእግዚአብሔር ተማምኖአል፤ እርሱ ከወደደ ያድነው፤ ምክንያቱም፣ “የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ” ብሏል። +\v 44 ከእርሱ ጋር የተሰቀሉት ወንበዴዎችም እንዲሁ እየሰደቡት ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/27/45.txt b/27/45.txt new file mode 100644 index 0000000..8f4a89a --- /dev/null +++ b/27/45.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 45 ከስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ ምድሩን ሁሉ የሚሸፍን ጨለማ ሆነ። \v 46 ዘጠነኛው ሰዓት ላይ ኢየሱስ፣ “ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰባቅታኒ” በማለት በታለቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጉሙም፣ “አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ” ማለት ነው። \v 47 እዚያ ቆመው የነበሩት ይህን ሲሰሙ፣ “ኤልያስን እየተጣራ ነው” አሉ። \ No newline at end of file diff --git a/27/48.txt b/27/48.txt new file mode 100644 index 0000000..0dd0702 --- /dev/null +++ b/27/48.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 48 ወዲያውኑ ከእነርሱ አንዱ ሮጦ የኮመጠጠ ወይን ጠጅ የሞላበት ስፖንጅ ወሰደና በሸንብበቆ በትር አድርጎ እንዲጠጣ ሰጠው። \v 49 4የተቀሩትም፣”እስቲ ተዉት ኤልያስ መጥቶ ሲያድነው እናያለን” አሉ። \v 50 ያኔ ኢየሱስ በድጋሚ በታላቅ ድምፅ ጮኸ መንፈሱን ሰጠ። \ No newline at end of file diff --git a/27/51.txt b/27/51.txt new file mode 100644 index 0000000..8743d01 --- /dev/null +++ b/27/51.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 51 የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተከፈለ፤ ምድር ተናወጠ፤ ዐለቶችም ተሰነጠቁ፤ \v 52 መቃብሮች ተከፈቱ፤ አንቀላፍተው የነበሩ ብዙ ቅዱሳን ተነሡ። \v 53 ከትንሣኤው በኋላ ከመቃብር ወጡ፤ ወደ ቅድስት ከተማ ገብተው ለብዙዎች ታዩ። \ No newline at end of file diff --git a/27/54.txt b/27/54.txt new file mode 100644 index 0000000..f5c25d3 --- /dev/null +++ b/27/54.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 54 የመቶ አለቃውና ኢየሱስን ይጠብቁ የነበሩ ሰዎች የምድር መናወጡንና የሆኑትን ነገሮች ሲያዩ በጣም ፈርተው፣”በእውነት ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ነው” አሉ። \v 55 እርሱን ለመርዳት ከገሊላ ጀምሮ ኢየሱስን ተከትለው የነበሩ ብዙ ሴቶች በሩቅ ሆነው ይመለከቱ ነበር። \v 56 ማርያም መግደላዊት፣ የያዕቆብና የዮሴፍ እናት ማርያም እንዲሁም የዘብዲዎስ ልጆች እናት ክችእነርሱ ጋር ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/27/57.txt b/27/57.txt new file mode 100644 index 0000000..537b626 --- /dev/null +++ b/27/57.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 57 ምሽት ላይ ዮሴፍ የሚሉት አንድ ሀብታም ሰው ከአርማትያስ መጣ፤ እርሱ ራሱ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ነበር። \v 58 ወደ ጲላጦስ መጥቶ የኢየሱስን ሥጋ እንዲሰጠው ጠየቀ። ጲላጦስም እንዲሰጠው አዘዘ። \ No newline at end of file diff --git a/27/59.txt b/27/59.txt new file mode 100644 index 0000000..ef4d94d --- /dev/null +++ b/27/59.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 59 ዮሴፍ ሥጋውን ወስዶ፤ በንጹሕ ናይለን ጨርቅ ጠቀለለውና \v 60 60 ለራሱ ከዐለት በሠራው መቃብር ውስጥ አኖረው። ከዚያም ትልቅ ድንጋይ አንከባልሎ መቃብሩ ደጃፍ ላይ አድርጎ ሄደ። +61 \v 61 ማርያም መግደላዊትና ሌላዋ ማርያም መቃብሩ ፊት ለፊት ተቀምጠው በዚያ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/27/62.txt b/27/62.txt new file mode 100644 index 0000000..2f5f925 --- /dev/null +++ b/27/62.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 62 በሚቀጥለው ቀን ከዝግጅት በኋላ የካህናት አለቆቹና ፈሪሳውያን በአንድነት ከጲላጦስ ጋር ስብሰባ አደረጉ። \v 63 እንዲህም አሉ፣”ጌታው፣ ያ አሳሳች በሕይወት በነበረ ጊዜ፣ ከሦስት ቀን በኋላ እነሣለሁ” ብሎ እንደ ነበር ትዝ አለን። \v 64 ስለሆነም፣ እስከ ሦስተኛው ቀን ደረሰ መቃብሩ በጥንቃቄ እንዲጠበቅ እዘዝ፤ አለበለዚያ ግን፣ ደቀ መዛሙርቱ መጥተው ሥጋውን ይሰርቁና ለሕዝቡ፣ ‘ከሞት ተነሣ’ ይላሉ፤ የኋላው ስሕተት ከመጀመሪያው የከፋ ይሆናል” አሉት። \ No newline at end of file diff --git a/27/65.txt b/27/65.txt new file mode 100644 index 0000000..1cbd8a5 --- /dev/null +++ b/27/65.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 65 ጲላጦስም፣ “ጠባቂ ወስዳችሁ፣ ያሚቻላችሁን ያህል በጥንቃቄ እንዲጠበቅ አድርጉ” አላቸው። \v 66 ስለዚህ ሄደው በመቃብሩ በጥንቃቄ እንዲጠበቅ አደረጉ፤ ድንጋዩን አተሙ፤ ጠባቂ አደረጉ። \ No newline at end of file diff --git a/28/01.txt b/28/01.txt new file mode 100644 index 0000000..5c643e2 --- /dev/null +++ b/28/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 28 \v 1 ሰንበት እንዳለፈ፣ በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ማለዳ፣ ማርያም መግደላዊትና ሌላዋ ማርያም ወደ መቃብሩ መጡ። \v 2 የጌታ መልአክ ከሰማይ ወርዶ ነበርና ታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ ሆነ፤ መጥቶም ድንጋዩን አንከባልሎ በላዩ ተቀመጠ። \ No newline at end of file diff --git a/28/03.txt b/28/03.txt new file mode 100644 index 0000000..5816091 --- /dev/null +++ b/28/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 መልኩ እንደ መብረቅ ፣ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ ነበር። \v 4 ጠባቂዎቹ በፍርሃት ተንቀጠቀጡ፤ እንደ ሞተ ሰውም ሆኑ። \ No newline at end of file diff --git a/28/05.txt b/28/05.txt new file mode 100644 index 0000000..284a0b4 --- /dev/null +++ b/28/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 መልአኩም እንዲህ በማለት ተናገረ፣”አትፍሩ፤ ተሰቅሎ የነበረውን ክርስቶስን እንደምትፈልጉ አውቃለሁ። \v 6 እንደ ተናገረ ተነሥቷል እንጂ፣ እዚህ የለም፤ ኑና የነበረበትን ቦታ እዩ። \v 7 በፍጥነት ሄዳችሁ፣ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ በማለት ንገሩ፣”እርሱ ከሞት ተነሥቷል፤ ቀድሟችሁ ወደ ገሊላ ይሄዳል። እዚያ ታዩታላችሁ። እንግዲህ ነግሬአችኋለሁ።” \ No newline at end of file diff --git a/28/08.txt b/28/08.txt new file mode 100644 index 0000000..0cd7ef4 --- /dev/null +++ b/28/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 ሴቶቹ ፈጥነው በፍርሃትና በታላቅ ደስታ ለደቀ መዛሙርቱ ለመንገር ከመቃብሩ እየሮጡ ሄዱ። \v 9 እነሆ ኢየሱስ አገኛቸውና፣ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው። ሴቶቹም እግሮቹን ይዘው ሰገዱለት። \v 10 ከዚያም ኢየሱስ፣”አትፍሩ፤ ሄዳችሁ ወደ ገሊላ እንዲሄዱ ለወንድሞቼ ንገሩ፤ እዚያ ያዩኛል” አላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/28/11.txt b/28/11.txt new file mode 100644 index 0000000..3408da3 --- /dev/null +++ b/28/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 ሴቶቹ እየሄዱ እያለ፣ ከጠባቂዎች ጥቂቱ ወደ ከተማ ሄደው የሆነውን ሁሉ ለካህናት አለቆቹ ነገሩ። \v 12 ካህናቱ ከሽማግሌዎቹ ጋር ተገናኝተው የሆነውን ሁሉ ሲናገሩ፣ ለወታደሮቹ ብዙ ገንዘብ በመስጠት፣ \v 13 “እኛ ተኝተን እያለ ፣ ሌሊት የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት መጥተው አስክሬኑን ሰረቁ” ብለው እንዲናገሩ ነገሩዋቸው። \ No newline at end of file diff --git a/28/14.txt b/28/14.txt new file mode 100644 index 0000000..b956766 --- /dev/null +++ b/28/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 ይህ ወሬ ወደ አገረ ገዢው ከደረሰ፤ እኛ እናሳምነዋለን፣ እናንተም ከስጋት ነጻ ትሆናላችሁ አሏቸው። \v 15 ወታደሮቹ ገንዘቡን ተቀብለው ፣ እንደ ተነገራቸው አደረጉ። ይህ ወሬ እስከ ዛሬ ድረስ በአይሁድ መሐል በሰፊው ተሰራጭቷል። \ No newline at end of file diff --git a/28/16.txt b/28/16.txt new file mode 100644 index 0000000..cc330a2 --- /dev/null +++ b/28/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 ዐሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ግን ወደ ገሊላ ኢየሱስ ወደ ነገራቸው ተራራ ሄዱ። \v 17 ባዩት ጊዜ ሰገዱለት ፤ አንዳንዶቹ ግን ተጠራጥረው ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/28/18.txt b/28/18.txt new file mode 100644 index 0000000..ed11754 --- /dev/null +++ b/28/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 ኢየሱስ ወደ እነርሱ መጥቶ፣”በሰማይና በምድር ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠኝ። \v 19 ስለዚህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ ፣ በአብ፣ በወልድና በመንፈስ ቅዱስም ስም አጥምቃችኃቸ። \ No newline at end of file diff --git a/28/20.txt b/28/20.txt new file mode 100644 index 0000000..e8f70d8 --- /dev/null +++ b/28/20.txt @@ -0,0 +1,5 @@ +\v 20 እኔ ያዘዝኃችሁን ሁሉ እንዲያደርጉ እያስተማራችኃቸው፤ ደቀ መዛኣሙርት አድርጓቸው እኔም እስከ ዓለም ፍጻሜ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” + +[1]አንዳንድ ጥንታዊ የሆኑ ብዙ ቅጂዎች ቁ21 ይጨምራሉ። እንዲህ ያለው ጋኔን በጾምና በጸሎት ካልሆነ አይወጣም። +[2] አንዳንዶቹ ጥንታዊ የሆኑ ብዙ ቅጂዎች ቁ11 ይጨምራሉ። የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳን መጣ። +[3] እዚህ ላይ አንዳንድ ቅጂዎች ወይም ቁ11 ቁ14 ላይ ይጨምራሉ ረጅም ጸሎታችሁን ለታይታ በማድረግ የመበልቶችን ቤት ስለምትበሉ እናንተ ግብዝ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ወዮላችሁ። \ No newline at end of file diff --git a/desktop.ini b/desktop.ini new file mode 100644 index 0000000..d957fd1 --- /dev/null +++ b/desktop.ini @@ -0,0 +1,4 @@ +[ViewState] +Mode= +Vid= +FolderType=Generic