Fri May 19 2017 03:42:46 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-05-19 03:42:46 -04:00
parent 8e48dda571
commit 83c6cfa0b0
4 changed files with 7 additions and 2 deletions

View File

@ -1,8 +1,8 @@
\v 14 ይህ የሆነው፣ በነቢዩ ኢሳይያስ ተነግሮ የነበረው እንዲፈጸም ነው፤ ይኸውም፡-
\v 15 15 ‹‹የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፣
\v 15 ‹‹የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፣
በባሕሩ አቅጣጫ፣ ከዮርዳኖስ ማዶ፣
የአሕዛብ ገሊላ!
\v 16 16 በጨለማ ውስጥ የኖረ ሕዝብ
\v 16 በጨለማ ውስጥ የኖረ ሕዝብ
ታላቅ ብርሃን አየ፣
በሞት ጥላና ምድር ውስጥ ለሚኖሩትም፣
ብርሃን ወጣላቸው›› የሚለው ነው፡፡

1
04/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 17 17 ኢየሱስ ከዚያ ጊዜ አንሥቶ፣ ‹‹መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ›› እያለ መስበክ ጀመረ፡፡

1
04/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 18 ኢየሱስ በገሊላ ባሕር አጠገብ እየሄደ ሳለ፣ ሁለት ወንድማማቾችን አየ፤ ጴጥሮስ ተብሎ የሚጠራው ስምዖንና ወንድሙ እንድርያስ ዓሣ አጥማጆች ስለ ነበሩ፣ ወደ ባሕሩ መረብ እየጣሉ ነበር፡፡ \v 19 ኢየሱስ፣ ‹‹ኑ፣ ተከተሉኝ፤ ሰዎችን የምታጠምዱ አደርጋችኋለሁ›› አላቸው፡፡ \v 20 እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት፡፡

View File

@ -63,6 +63,9 @@
"04-07",
"04-10",
"04-12",
"04-14",
"04-17",
"04-18",
"07-01",
"07-03",
"07-06",