Tue Oct 03 2017 13:42:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
6dd518612f
commit
3eaafca2fa
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 43 ርኩስ መንፈስ ከሰው በወጣ ጊዜ፣ ዕረፍት ፍለጋ ውሃ በሌለባቸው ቦታዎች ያልፋል፣ ነገር ግን አያገኝም።
|
||||
\v 44 ከዚያም፣ 'ወደ ወጣሁበት ቤቴ እመለሳለሁ' ይላል። ሲመለስም ቤቱ ጸድቶ ተዘጋጅቶ ያገኘዋል፡፡
|
||||
\v 45 ከዚያም ይሄድና ከእርሱ ይልቅ የከፉትን ሰባት ሌሎች መናፍስትን ይዞ ይመጣል፣ ሁሉም በዚያ ለመኖር ይመጣሉ፡፡ የዚያም ሰው የመጨረሻው ሁኔታ ከመጀመሪያው የከፋ ይሆናል፡፡ በዚህም ክፉ ትውልድ ላይ የሚሆነውም እንደዚሁ ነው፡፡
|
||||
\v 45 ከዚያም ይሄድና ከእርሱ ይልቅ የከፉትን ሰባት ሌሎች መናፍስትን ይዞ ይመጣል፣ ሁሉም በዚያ ለመኖር ይመጣሉ፡፡ የዚያም ሰው የመጨረሻው ሁኔታ ከመጀመሪያው የከፋ ይሆናል፡፡ በዚህ ክፉ ትውልድ ላይ የሚሆነውም እንደዚሁ ነው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 46 ኢየሱስም ለሕዝቡ እየተናገረ እያለ ፣እናቱና ወንድሞቹ ሊያናግሩት ፈልገው፣በውጭ ቆመው ነበር።
|
||||
\v 47 አንድ ሰውም፣ ''እናትህና ወንድሞችህ ሊያነጋግሩህ በውጪ ቆመዋል አለው።''
|
||||
\v 46 ኢየሱስም ለሕዝቡ እየተናገረ እያለ፣ እናቱና ወንድሞቹ ሊያናግሩት ፈልገው፣ በውጭ ቆመው ነበር።
|
||||
\v 47 አንድ ሰውም፣ ''እነሆ፣ እናትህና ወንድሞችህ ሊያነጋግሩህ በውጭ ቆመዋል" አለው።
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 48 ኢየሱስም መልሶ ለነገረው ሰው ፥''እናቴ ማን ናት? ወንድሞቼስ እነማን ናቸው?''
|
||||
\v 49 ከዚያም በእጁ ወደ ደቀመዛሙርቱ እያመለከት'' እናቴና ወንድሞቼ እነዚህ ናቸው! አለ።
|
||||
\v 48 ኢየሱስም መልሶ ለነገረው ሰው፣ ''እናቴ ማን ናት? ወንድሞቼስ እነማን ናቸው?'' አለው።
|
||||
\v 49 ከዚያም በእጁ ወደ ደቀመዛሙርቱ እያመለከት'' እናቴና ወንድሞቼ እነዚህ ናቸው! አለ።
|
||||
\v 50 በሰማይ ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ፣ ወንድሜ፣ እህቴ እናቴ ነውና''አለ።
|
|
@ -203,8 +203,8 @@
|
|||
"12-38",
|
||||
"12-41",
|
||||
"12-42",
|
||||
"12-43",
|
||||
"12-46",
|
||||
"12-48",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-03",
|
||||
"13-07",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue