Tue Oct 03 2017 10:30:38 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ac2c0e4da7
commit
242c328489
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 20 ኢየሱስም ብዙ ታላላቅ ሥራዎች ያደረገባቸውን ከተማዎች፣ ንስሓ ባለመግባታቸው ይገሥጻቸው ጀመር፡፡
|
||||
\v 21 ወዮልሽ ኮራዚን! ወዮልሽ ቤተሳይዳ! በእናንተ የተደረጉት ታላላቅ ሥራዎች በጢሮስና በሲዶና ተደርገው ቢሆን ኖሮ፣ ማቅ ለብሰውና፥ ዐመድ ነስንሰው ድሮ ንስሓ በገቡ ነበር፡፡
|
||||
\v 22 ቀን ግን ከእናንተ ይልቅ፣ ለጢሮስና ለሲዶና ይቀልላቸዋል፡፡
|
||||
\v 22 ነገር ግን በፍርድ ቀን ከእናንተ ይልቅ፣ ለጢሮስና ለሲዶና ይቀልላቸዋል፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 23 አንቺ ቅፍርናሆም፣ እስከ ሰማይ የወጣሽ ይመስልሻል? በፍጹም፤ ወደ ሲኦል ትወርጂያለሽ፡፡በሰዶም ለአንቺ እንደተደረጉት ትልልቅ ነገሮች ተደርገው ቢሆን ፣ እስከ አሁን በኖረች ነበር፡፡
|
||||
\v 24 እውነቱን ልንገራችሁ! በፍርድ ቀን ፣ከእናንተ ይልቅ ለሰዶም ይቀልላታል፡፡
|
||||
\v 23 አንቺ ቅፍርናሆም፣ እስከ ሰማይ የወጣሽ ይመስልሻልን? በፍጹም፤ ወደ ሲኦል ትወርጂያለሽ፡፡ ለአንቺ እንደተደረጉት ትልልቅ ነገሮች በሰዶም ተደርገው ቢሆን ፣ እስከ አሁን በኖረች ነበር፡፡
|
||||
\v 24 ነገር ግን እላችኋለሁ በፍርድ ቀን ፣ከእናንተ ይልቅ ለሰዶም ይቀልላታል፡፡
|
|
@ -180,7 +180,7 @@
|
|||
"11-13",
|
||||
"11-16",
|
||||
"11-18",
|
||||
"11-23",
|
||||
"11-20",
|
||||
"11-25",
|
||||
"11-28",
|
||||
"12-03",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue