Wed Jul 05 2017 15:28:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
503c40c46b
commit
0c668b8de5
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 27 የአገረ ገዢው ወታደሮች ኢየሱስን ወደ ገዢው ግቢ ወሰዱትና ሰራዊቱን ሁሉ ሰበሰቡ። \v 28 ልብሱን ገፍፈው ቀይ ልብስ አለበሱት። \v 29 የእሾኽ አክሊል ሠርተው ራሱ ላይ ደፍተው፣ በቀኝ እጁ በትር አስያዙት፤ በፊቱ ተንበርክከውም፣”የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፣ ሰላም ለአንተ ይሁን!” እያሉ አሾፉበት።
|
||||
\v 27 የአገረ ገዢው ወታደሮች ኢየሱስን ወደ ገዢው ግቢ ወሰዱትና ሰራዊቱን ሁሉ ሰበሰቡ። \v 28 ልብሱን ገፍፈው ቀይ ልብስ አለበሱት። \v 29 የእሾኽ አክሊል ሠርተው ራሱ ላይ አደረጉ፣ በቀኝ እጁ በትር አስያዙት፤ በፊቱ ተንበርክከውም፣ “የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፣ ሰላም ለአንተ ይሁን!” እያሉ አሾፉበት።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 30 ፊቱ ላይም ተፉበት፤ በትሩን ወስደው ፋሱን መቱት። \v 31 ካፌዙበትም በኋላ ልብሱን አውልቀው የራሱን ልብስ አለበሱትና እንዲሰቀል ወሰዱት።
|
||||
\v 30 ፊቱ ላይም ተፉበት፤ በትሩን ወስደው ራሱን መቱት። \v 31 ካፌዙበትም በኋላ ልብሱን አውልቀው የራሱን ልብስ አለበሱትና እንዲሰቀል ወሰዱት።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 32 እየሄዱ እያለ ስምዖን የሚሉት የቀሬና ሰው አገኙ፤ መስቀሉን እንዲሸከም ከእነርሱ ጋር እንዲሄድ አስገደዱት። \v 33 “የራሱ ቅል” የሚል ትርጉም ወዳለው ጎሎጎታ ወደሚባል ቦታ መጡ። \v 34 ከሐሞት ጋር የተቀላቀለ ወይን ጠጅ ስጡት፤ እርሱ ግን ቀምሶ ሊጠጣው አልፈለገም።
|
||||
\v 32 እየሄዱ እያለ ስምዖን የሚሉት የቀሬና ሰው አገኙ፤ መስቀሉን እንዲሸከም አስገደዱት። \v 33 “የራሱ ቅል” የሚል ትርጉም ወዳለው ጎሎጎታ ወደሚባል ቦታ መጡ። \v 34 ከሐሞት ጋር የተቀላቀለ ወይን ጠጅ ስጡት፤ እርሱ ግን ቀምሶ ሊጠጣው አልፈለገም።
|
|
@ -449,8 +449,8 @@
|
|||
"27-20",
|
||||
"27-23",
|
||||
"27-25",
|
||||
"27-27",
|
||||
"27-30",
|
||||
"27-32",
|
||||
"27-35",
|
||||
"27-38",
|
||||
"27-41",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue