Mon Oct 16 2017 15:57:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
58635503f3
commit
06cf549b24
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 6 ኢየሱስ በቢታንያ በለምጻሙ ስምዖን ቤት \v 7 ማዕድ ላይ ተቀምጦ እያለ፣ አንዲት ሴት ዋጋው ውድ የሆነ ሽቶ ያለበት የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ መጣችና ራሱ ላይ አፈሰሰች፡፡ \v 8 ደቀ መዛሙርቱ ይህን ሲያዩ በጣም ተቈጥተው፣ "ይህ ብክነት ምንድን ነው? \v 9 ይህ እኮ ከፍ ባለ ዋጋ ተሸጦ ገንዘቡን ለድኾች መስጠት ይቻል ነበር" አሉ፡፡
|
||||
\v 6 ኢየሱስ በቢታንያ በለምጻሙ ስምዖን ቤት \v 7 ማዕድ ላይ ተቀምጦ እያለ፣ አንዲት ሴት ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ ያለበት የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ መጣችና ራሱ ላይ አፈሰሰች፡፡ \v 8 ደቀ መዛሙርቱ ይህን ሲያዩ በጣም ተቈጥተው፣ "ይህ ብክነት ምንድን ነው? \v 9 ይህ እኮ ከፍ ባለ ዋጋ ተሸጦ ገንዘቡን ለድኾች መስጠት ይቻል ነበር" አሉ፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 10 ኢየሱስም ይህን ዐወቆ እንዲህ አላቸው፣ ‹‹ይህችን ሴት ለምን ታስቸግሯታላችሁ? ለእኔ መልካም ነገር አድርጋለች፡፡ \v 11 ድኾች ሁሌም ከእናንተ ጋር ናቸው፤ እኔ ግን ሁሌ ከእናንተ ጋር አልሆንም፡፡
|
||||
\v 10 ኢየሱስም ይህን ዐውቆ እንዲህ አላቸው፣ "ይህችን ሴት ለምን ታስቸግሯታላችሁ? ለእኔ መልካም ነገር አድርጋለች፡፡ \v 11 ድኾች ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ናቸው፤ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልሆንም፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 12 ይህን ሽቶ እኔ ላይ ያፈሰሰች ጊዜ ለቀብሬ አድርጋዋለች፡፡ \v 13 እውነት ነው የምላችሁ ይህ ወንጌል በመላው ዓለም ሲሰበክ ለእርሷ መታሰቢያ እንዲሆን ይህች ሴት ያደረገችውም ይነገርላታል›› አላቸው፡፡
|
||||
\v 12 ይህን ሽቱ እኔ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ለቀብሬ አድርጋዋለች፡፡ \v 13 እውነት እላችኋለሁ፣ ይህ ወንጌል በመላው ዓለም ሲሰበክ ለእርሷ መታሰቢያ እንዲሆን ይህች ሴት ያደረገችውም ይነገርላታል።"
|
|
@ -410,7 +410,6 @@
|
|||
"26-01",
|
||||
"26-03",
|
||||
"26-06",
|
||||
"26-12",
|
||||
"26-14",
|
||||
"26-17",
|
||||
"26-23",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue