am_luk_text_ulb/10/21.txt

1 line
485 B
Plaintext

\v 21 በዚያን ወቅት በመንፈስ ቅዱስ እጅግ ሐሴት አደረገና፡- ‹‹የሰማይና የምድር ጌታ፣ አባት ሆይ፣ እነዚህን ነገሮች ከጥበበኞችና ከሚያስተወሉ ሰውረህ እንደ ሕፃናት ልጆች ለሆኑት ላልተማሩት ለእነዚህ ስለ ገለጽክላቸው አመሰግንሃለሁ፡፡ አዎ፣ አባት ሆይ፣ ይህ በአንተ ዘንድ መልካም ሆኖ ታይቷል፡፡