am_luk_text_ulb/09/28.txt

1 line
329 B
Plaintext

\v 28 \v 29 28 ይህንን ከተናገረ ከስምንት ቀናት ገደማ በኋላ ጴጥሮስን፣ ዮሐንስን፣ ያዕቆብን ይዞ ለመጸለይ ወደ ተራራ ወጣ። 29 እየጸለየም ሳለ የፊቱ መልክ ተለወጠ ልብሱም በጣም ከመንጣቱ የተነሣ አንፀባረቀ።