am_luk_text_ulb/09/18.txt

1 line
477 B
Plaintext

\v 18 \v 19 18 ኢየሱስ ብቻውን ይጸልይ በነበረበት አንድ ወቅት ደቀ መዛሙርቱ ከእርሱ ጋር ነበሩና፦ “ሕዝቡ እኔ ማን እንደሆንኩ ነው የሚናገሩት?” ብሎ ጠየቃቸው። 19 እነርሱም፦ “ዮሐንስ መጥምቁ፣ ሌሎች ደግሞ ኤልያስ፣ እንደገና ሌሎች ጥንት ከነበሩት ነቢያት አንዱ ከሙታን ተነሥቶ ነው ይላሉ” አሉት።