\v 48 \v 49 \v 50 48-50 ወደ ሴቱቱም ዞር ብሎ፦ “ኃጢአትሽ ተሠርዮልሻል” አላት። በዚያም ተቀምጠው የነበሩት እርስ በርሳቸው፦ “ኃጢአትን ይቅር የሚል ይህ ማን ነው?” አሉ። ኢየሱስም ለሴቲቱ፦ “እምነትሽ አድኖሻል፣ በስላም ሂጂ” አላት።