am_luk_text_ulb/07/46.txt

1 line
333 B
Plaintext

\v 46 አንተ ራሴን በዘይት አልቀባኸኝም፣ እርሷ ግን እግሬን በሽቶ ቀባች፣ \v 47 ስለዚህ ለበዛው ኃጢአቷ ብዙ ምሕረትን አግኝታለችና አብዝታ ወዳለች። ጥቂት ኃጢአቱ ይቅር የተባለለት ግን ጥቂት ይወዳል” አለው።