am_luk_text_ulb/07/18.txt

1 line
399 B
Plaintext

\v 18 \v 19 \v 20 18-20 ይህንን ሁሉ ነገር ደቀ መዛሙርቱ በነገሩት ጊዜ፣ ዮሐንስ “የምትመጣው አንተ ነህን ወይስ ሌላውን እንጠብቅ” ብለው እንዲጠይቁ ከእነርሱ ሁለቱን ወደ ኢየሱስ ላካቸው። መልእክተኞቹም ወደ ኢየሱስ ቀርበው የላኩትን ጥያቄ አቀረቡለት።