am_luk_text_ulb/22/01.txt

1 line
277 B
Plaintext

\c 22 \v 1 ፋሲካ የተባለው የቂጣ በዓል ተቃርቦ ነበር። \v 2 የካህናት አለቆችና የሕግ መምህራን ሕዝቡን ይፈሩ ስለ ነበር፣ ኢየሱስን እንዴት አድርገው እንደሚገድሉት ተመካከሩ።